Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
pushkin
Member+
Posts: 9648
Joined: 23 Jul 2015, 06:10

በትህነግ ወያኔ ትግሬ የጦር መኮነኖች በሶማሊያ ህዝብ ላይ የተፈፀመው የጅምላ ጭፍጨፋ!!!!

Post by pushkin » 21 Apr 2020, 11:15

በትህነግ ወያኔ ትግሬ የጦር መኮነኖች በሶማሊያ ህዝብ ላይ የተፈፀመው የጅምላ ጭፍጨፋ በዓለም አቀፍ የተመዘገበ ነው ህወሓት ሊደብቀው አይችልም ይጠየቅበታል። ህወሓት በሶማሊያ ህዝብ ላይ የፈፀመችውን የጅምላ ጭፍጨፋ ለመደበቅ እንደ ዳዊት ከበደ የመሳሰሉ ጋዜጠኞችን በማሰባሰብ ብዙ ጥረት አድርጋለች፣ በሚሊዮን የሚቆጠር ገንዘብም አፍስሳለች፣ ግን TPLF ወያኔ በምስራቅ እዝ የጦር መኮነኖች አገዛዝ በሶማሊያ ህዝብ ላይ የፈፀመችዉ የጅምላ ጭፍጨፋ በአለም አቀፍ የተመዘገበ ስለሆነ፣ ዳዊት ከበደ (Dawit Kebed) እና ግብረአበሮቹ በሚነዙት የሐሰት ፕሮፖጋንዳ በፍፁም ሊደበቅ አይችልም።

ይህ ከታች የምታዩት ፎቶ በአንድ ጀምበር ዘመድ አዝማዳቸውን ያጡ ናቸው። እዚህ ከሚታየው ረዥም ቀጭን ወጣት የአሥር አመት ልጅ ሆኖ ነው አባቱን ያጣው😭😭😭😭

በዚህ ስፍራ ተገኝቼ እንዳረጋገጥኩት 9 የቤተሰብ አባላት በአንድ ቀን ተቀብረዋል።
Please wait, video is loading...