የኦነግ እና ውላጂ ድርጅቶቹ ዕድሜያቸው እያጠረ ነው። ኦነግ በእራሱ ላይ ቃታ ሳበ።
የኦነግ እና ውላጂ ድርጅቶቹ ዕድሜያቸው እያጠረ ነው። ኦነግ በእራሱ ላይ ቃታ ሳበ።ሁሉ ነገር ማለቂያ ጊዜ አለው። የኦነግ የሞት መንሥዔ ደግሞ ሰው ሁሉ አክ እትፍ የተባለ ነውር እና እንሰሳዊ ጭካኔ የመፈጨም አባዜው ነው። የኦነግ ግማቱ አዲስ አበባ ከተቀመጡት ይጀምራል። ጁሃር አባሜንጫ፣ዳውድ ዒብሣ፣ በቀለ ገሪባ፣ መራራ፣ ዐብይ አህመድን ጨምሮ እና ሌሎች ወንጀላቸው እንዴ በሰበሰ ዓሣ አዲስ አበባ ውስጥ ቆንሶ ይሸታል።