ይህ ክስታኔኛ ዘፈን በጥንት ዘመን ልጃገረዶች አዳቢና ሲወጡ አምባሬ ይታጠቁ ነበር ነው የሚለው ። አምባሬ ልጃገረዶቹ የታጠቁር በስሩ የሚለቀለው እጸዋት ነው፣ በመሰረቱ ቅጠል አይደለም ። ይህ ነገር በሰባት ቤትም ሲያደርጉት አይቻለሁ ። አዳብና በሰሜን የትግሬና አማራ ልጃገረዶች ከሚያደርጉት ጋር ተመሳሳይ እንደ ሆነ አውቃለሁ ። እኔ ሳድግ ግ ን ልጆቹ አምባሬ አይታጠቁም ነበር ። እስቲ የሰባቱን ባህል ግለጽልን!
ዘብር አምባሬ = አምባሬን መልሱት ማለት ነው