Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 43456
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 29 May 2026, 14:08
የእኔ ነፍስ የተሰራቸው በሰሜን ምስራቅ ጫፉ ላይ ነው! በህዳርና ታህሳስ ወር ዉሃ ውጭ ካድረ በረዶ ሆኖ ይጋገራል ! ማለትም ከዜሮ በታች ቴፕሬቸር ማለት ነው!
ይህን እጅግ አስፈሪ መንገድ የሰራው የራሱ ልጅ ሰን ሻይን ኮንስትራክሽን ነው !
የተባረክ መሬት! የተባረከ ሊቅ ሕዝብ!