Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 19323
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Axumezana shares the concern that if Abiy fails to reconcile with TPL, disintegration of Ethiopia is most likely !

Post by Axumezana » 11 May 2026, 09:28

የአብይ ስርወ መንግስት ያለው ትግራይ ላይ ነው፥
ወይን የማጥፋት ሴራ ራስን ለማጥፋት ነው

አብይ ፈጠን ብልህ ከወይን ታረቅ
ጦርነት አገርሽቶ ኢትዮጵያ እንዳትደቅ

ኢሳያስ ደስታው ነው አገር ቢበተን፥
ግብጽም ደስተኛ ናት ብንበታተን
ወይንን ይዘህ ነው አገር የምታድን

ይች መገለጥ መጣች 8 አመት በፊት በእንጠጦ ተራራ
መንፈስ ቅዱስ አዞት ሲቃትት አንተ እንድትመራ፥
ጥቂት ሳምንታት ቀድሞ ስላንተ ሳይወራ
አዲስ አበባ ተዘግታ በቄሮ ተወጥራ

ከወይን ሳትታረቅ መንግስትህ አትፀናም
ከትግራይ ሳትታረቅ መንግስትህ አትፀናም

ትሆንለህ ተቅበዝባዥ እንደ ሳኦል እረፍት የለሽ
ሰይጣን እያሰቃየው ቀንም ሌሊትም ተናካሽ

ወይንን ሳታጠፋ መንግስትህ አትፀናም ያለህ
የጋለ ሰይፍህን በትግራይ ላይ በጭካኔ ያስነዘረህ
የቴድሮስ መንፈስ ነው ጎንደር የለከፈህ

Axumezana የኢየሱስ አገልጋይ ማንም የማያውቀው
ይችን ከነገረህ ውርድ ከራሴ ብሎ መፅሐፉን ዘጋው

















Last edited by Axumezana on 11 May 2026, 18:24, edited 1 time in total.

Meleket
Member+
Posts: 5103
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Axumezana shares the concern that if Abiy fails to reconcile with TPLF disintegration of Ethiopia is most likely !

Post by Meleket » 11 May 2026, 10:23


Axumezana wrote:
11 May 2026, 09:28
የአብይ ስርወ መንግስት ያለው ትግራይ ላይ ነው፥
ወይን የማጥፋት ሴራ ራስን ለማጥፋት ነው

አብይ ፈጠን ብልህ ከወይን ታረቅ
ጦርነት አገርሽቶ ኢትዮጵያ እንዳትደቅ

ኢሳያስ ደስታው ነው አገር ቢበተን፥
ግብጽም ደስተኛ ናት ብንበታተን
ወይንን ይዘህ ነው አገር የምታድን

ይች መገለጥ መጣች 8 አመት በፊት በእንጠጦ ተራራ
መንፈስ ቅዱስ አዞት ሲቃትት አንተ እንድትመራ፥
ጥቂት ሳምንታት ቀድሞ ስላንተ ሳይወራ
አዲስ አበባ ተዘግታ በቄሮ ተወጥራ

ከወይን ሳትታረቅ መንግስትህ አትፀናም
ከትግራይ ሳትታረቅ መንግስትህ አትፀናም

ትሆንለህ ተቅበዝባዥ እንደ ሳኦል እረፍት የለሽ
ሰይጣን እያሰቃየው ቀንም ሌሊትም ተናካሽ

ወይንን ሳታጠፋ መንግስትህ አትፀናም ያለህ
የጋለ ሰይፍህን በትግራይ ላይ በጭካኔ ያስነዘረህ
የቴድሮስ መንፈስ ነው ጎንደር የለከፈህ

Axumezana የኢየሱስ አገልጋይ ማንም የማያውቀው
ይችን ከነገረህ ውርድ ከራሴ ብሎ መፅሐፉን ዘጋው
...

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23882
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: Axumezana shares the concern that if Abiy fails to reconcile with TPLF disintegration of Ethiopia is most likely !

Post by Fed_Up » 11 May 2026, 11:39

እንዴት አይነት ሽርሙጥና ነው አንዳንድ ሰነፍ አጋሜዎች የተፀናወታቸው? እነ ጌታቸው የሰባው በግ እነ ፃድቃን አራጆች እነ ጆን መንጋግ እነ አስቀያሚዎቹ ሰዬ አብርሃ እና አስራት ... ቅማላሞቹ ጀነራል (ባህላዊ) ወዲ አንጥሩ እና ወታደሮቹ እኮ ከአብይ ጋር ናቸው:: ማን ቀረ? ለቃቃሚ ልክስክስ ህዝብ::

ነገሩህ እኮ ጥርት አድርገው... አጋሜዎች ሸክም ናችሁ እናም ሂዱ መንገዱን ጨርቅ ያርግላችሁ ብለው:: ምነው ርገጡኝ ርገጡኝ እንደ አሉላ አባነጋ የምኒሊክ እልፍኝ አሳላፊ መሆን ፈለጋችሁ? የዘሬ ቢቀር ያንዘርዝረኝ ለማለት ነው::
ምነው እንደ አማራ ኩሩ ህዝብ ብትሆኑ:: ቅንቅናምለማኝሁላ:: በናንተ ቦታ ተሳቀን ልንሞት ነው:: አዋራጆች::

Digital Weyane
Senior Member
Posts: 10207
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: Axumezana shares the concern that if Abiy fails to reconcile with TPLF disintegration of Ethiopia is most likely !

Post by Digital Weyane » 11 May 2026, 12:14

ትላንት <<እኛ ወያኔ የማንገዛት ኢትዮጵያ ትፍረስ>> ሲል የነበረው ትግራዋይ ወንድማችን Axumezana፣ ዛሬ ለሆዱ ሲል የብልፅግና ፓርቲን ተቀላቅሎ <<ኢትዮጵያን ለማፍረስ ከአቢይ ጋር እጅና ጓንት ሆኜ እሰራለሁ>> እያለ ይደሰኩራል። የእናታችን ትግራይ ሆድ ዥንጉርጉር ይሉታል ይሄም አይደል። :roll: :roll:

Axumezana
Senior Member
Posts: 19323
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: Axumezana shares the concern that if Abiy fails to reconcile with TPLF disintegration of Ethiopia is most likely !

Post by Axumezana » 11 May 2026, 13:10

ይልተሰጠው ለማኝ ተሳድቦ ይሮጣል ነው ፤ የትግራዋይ ኢሳያስ አገልጋዮች ችግር!
Axumezana does not support ጽምዶ that is intended to destroy mother Ethiopia!

Meleket
Member+
Posts: 5103
Joined: 16 Feb 2018, 05:08

Re: Axumezana shares the concern that if Abiy fails to reconcile with TPLF disintegration of Ethiopia is most likely !

Post by Meleket » 12 May 2026, 02:38

ወዳጃችን ኣዅሱመጫላ ጽምዶ በምን ሂሳብ ነው “እናት ኢትዮጵያን ለማጥፋት” ያለመ ነው እያልክ ያለሀው? ልታስረዳን ትችላለህን?

“ጽምዶ” ማንኛውንም ሰላም ወዳድ የቀጠናው ሃይል የሚያስተባብር ሰላማዊ ንቅናቄ ነው። ብልጽግናም ቢሆን “አጉል ባህር ባህር መጫወቱን” አቁሞ፡ ለቀጠናው መረጋጋትና ሰላም ከጣረ፡ ጽምዶ ውስጥ ሊታቀፍ ይችላል። እምቢ ብሎ የቀጠናውን ሰላም ለማደፍረስና ለመናጥ ከተነሳ ግን፡ የተጣመዱ የጽምዶ ኃይሎች ልክ ሊያስገቡት እንደሚችሉ ከወዲሁ እናረዳሃለን፡ እኛ ኤርትራዉያን የመሃልና የመስመር ዳኞች፡ በተለመደው ኤርትራዊ ጭዋነት ኩራትና ትህትና ጭምር።


Axumezana wrote:
11 May 2026, 13:10
....Axumezana does not support ጽምዶ that is intended to destroy mother Ethiopia!

Post Reply