Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42567
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

እራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራው የሻቢያ ቅጥረኛ የፋሺስት ቡድን ያማራ ሕዝብ ድምጹን የመግለጽ የተፈጥሮ መብቱን ነፈገ!

Post by Horus » 16 Mar 2026, 00:13

ካህያ የዋለች ጊደር ፈስ ለምዳ ትገባለች ብለው ነበር አበው! ሻቢያ በ65 አመት ዘመኑ ድምጽ መስጠት ፣ መብት፣ የሰው ልጅ የማይገሰስ መብት የሚባሉት ጽንሰ ነገሮችን ፈጽሞ የማያውቀው የግብጽ ገረድ ሻቢያ (በግብጽም ድምጽ መስጠት የሚባል ነገር የለም) ጓደኛ ፍለጋ ያማራ ወጣት እንደ ፋሺስት ቡድን ተደራጅቶ በራሱ ሕዝብ ላይ የውርልጭላዎች አምባ ገነንነት ለመጫን እየቃዠ ይገኛል!! ፍጹም የሚገርም ነው! እናሳ የፋኖ ዉጊያ ከማን ጋር ነው? አማራ ድምጽ ባይሰጥና አሁን ያላው ያማራ ብልጽግ ና መግዛቱን ቢቀጥል አቢይ አህመድ ምን ላይ ነው የሚጎዳው? ሰገጥ መሃይሞች ፖለቲካ ውስጥ ሲገቡ የሚከሰተው ይህን ይመስላል!


Misraq
Senior Member
Posts: 17720
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: እራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራው የሻቢያ ቅጥረኛ የፋሺስት ቡድን ያማራ ሕዝብ ድምጹን የመግለጽ የተፈጥሮ መብቱን ነፈገ!

Post by Misraq » 16 Mar 2026, 01:16

Listro ooooooooooooooooo
ሲጠርግ አሳምሮሮሮ ሮሮሮሮሮሮሮሮሮ

ethiopianunity
Senior Member
Posts: 10921
Joined: 30 Apr 2007, 17:38

Re: እራሱን ፋኖ ብሎ የሚጠራው የሻቢያ ቅጥረኛ የፋሺስት ቡድን ያማራ ሕዝብ ድምጹን የመግለጽ የተፈጥሮ መብቱን ነፈገ!

Post by ethiopianunity » 16 Mar 2026, 05:11

እንደዚህ ብለህ ስታወራ ኢትዮዽያ ውስጥ መሪ እንደሌለ ያሳያል። ብብትህ ስር ይዘህ የምትዞረው ፒፒ/አብይ የነፃውጮችን ህገመንግስት የያዘው ለሰምንት አመት በዘር መለያየት ስለሚያምንበት ነው።


Post Reply