Re: Video Of:Z Coward Pu$sy Bantu-Galla-Abiy Is Begging Turkey 2 Help Him Get Access 2 Sea.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!
The all talk and no action bantu-galla-abiy is all talk and threat but no action coward pu$sy boy.

Re: Video Of:Z Coward Pu$sy Bantu-Galla-Abiy Is Begging Turkey 2 Help Him Get Access 2 Sea.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!
Terrorist-Israhell may kill this stupid coward Pu$sy bantu-galla-abiy for bringing turkey close to somalia-somaliland aka horn-africa. This dummy don't know what z fkkkkk he is doing.

Re: Video Of:Z Coward Pu$sy Bantu-Galla-Abiy Is Begging Turkey 2 Help Him Get Access 2 Sea.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!
This is exactly what the coward pu$$y bantu-galla-abiy is doing begging and shoe shinning of his master white man erdogan in 2026.

Re: Video Of:Z Coward Pu$sy Bantu-Galla-Abiy Is Begging Turkey 2 Help Him Get Access 2 Sea.(((HAHAHA))).!!! WEEY GUUD !!
https://www.facebook.com/share/p/1DNf6Ax69p/
Mesay Mekonnen
24m
·
የቱርኩ ፕሬዝዳንት በብልጽግናው መንደር ላይ ቀዝቃዛ ውሃ ቸልሰዋል። ኤርዶጋን ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በተለየ ተልዕኮ ነው። አቡዳቢና አዲስ አበባ ለመሄድ ነበር እቅዳቸው። የኤሜሬትሱ መሪ በጤንነት ችግር ምክንያት ኤርዶጋንን ማስተናገድ እንደማይችሉ በመገለጹ ጉዞው ተሰርዞ በቀጥታ ወደ ኢትዮጵያ ነው የመጡት። ሁለቱ ሀገራት ላይ ያተኮሩበት ምክንያት ከሱዳኑ ጦርነት ጋር የተያያዘ እንደሚሆን ለመደምደም የፖለቲካ ጠበብት መሆንን አይጠይቅም። ግልጽ የሆነ ጉዳይ ነው።
ኤሜሬትስ ሀገር እያፈረሰች መሆኗ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ አሳስቧል። ሊቢያ ስትፈርስ መዶሻ ስታቀብል የነበረችው ኤሜራትስ ናት። የመን ብትንትኗ ሲወጣ ቤኒዝን ስታርከፈክፍ ነበር። ሱዳንን ጀምራታለች። ልትጨርሳት ከጫፍ ደርሳለች። ሱዳንን ማፍረሺያ ፕሮጀክቷ ውስጥ ደግሞ አብይ አህመድ አለ። እንደፈለገች የምታዘው፥ ስትጠራው አቤት፥ ስትልከው ወዴት የሚልላት ታማኝ አሽከሯ አብይ አህመድ ነው። ይህ የሱዳን ጉዳይ እነቱርክንና ሳዑዲ አረቢያን ከተኙበት እንዲነቁ አድርጓቸዋል።
ባለፈው ሳምንት የሳዑዲ አረቢያው ከፍተኛ ባለስልጣን የመጡትም አብይ አህመድ ከኤሜራትስ ጎን ተሰልፎ ሱዳን ላይ ያነሳውን ሰይፍ ወደ አፎቱ እንዲያስገባ ለመምከርና ለማስጠንቀቅ ነው። የኤርዶጋንም አመጣጥ ለዚሁ ነው። ሌላ ነገር የለም። በአብይ አህመድ ናፍቆት እህል አልበላ ብሏቸው ስለተቸገሩ የመጡ አስመስለው ሊነግሩን የሚቃጣቸው የብልጽግና ዲጂታል ሰራዊት አባላት እንዳሉ እየታዘብኩ ነው። ከሁሉም የአብኑ ጣሂር መሀመድ ''የኢትዮጵያ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የተመሰከረበት ጉብኝት'' የሚል ልጥፍ ይዞ ሲመጣ ገርሞኝ የትላንቱን ጣሂር ማሰብ ጀመርኩ። ሰው በዚህ ደረጃ ቂልና ጅል ሲሆን ያስደምማል።
ለማንኛውም ኤርዶጋን በዲፕሎማሲያዊ አነጋገር አብይ አህመድን ''አርፈህ ተቀመጥ'' ብለውታል። አፍሪካ ቀንድ ላይ ችግር ማየት አንፈልግም ሲሉ ቆፍጠን ብለው ነግረውታል- ለቀጣናው ረባሽና በጥባጭ አብይ አህመድ። እንዲህ ዓይነት ዲፕሎማሲያዊ ጥፊ አይጣል ነው።
Mesay Mekonnen
24m
·
የቱርኩ ፕሬዝዳንት በብልጽግናው መንደር ላይ ቀዝቃዛ ውሃ ቸልሰዋል። ኤርዶጋን ወደ ኢትዮጵያ የመጡት በተለየ ተልዕኮ ነው። አቡዳቢና አዲስ አበባ ለመሄድ ነበር እቅዳቸው። የኤሜሬትሱ መሪ በጤንነት ችግር ምክንያት ኤርዶጋንን ማስተናገድ እንደማይችሉ በመገለጹ ጉዞው ተሰርዞ በቀጥታ ወደ ኢትዮጵያ ነው የመጡት። ሁለቱ ሀገራት ላይ ያተኮሩበት ምክንያት ከሱዳኑ ጦርነት ጋር የተያያዘ እንደሚሆን ለመደምደም የፖለቲካ ጠበብት መሆንን አይጠይቅም። ግልጽ የሆነ ጉዳይ ነው።
ኤሜሬትስ ሀገር እያፈረሰች መሆኗ ዓለም አቀፉን ማህበረሰብ አሳስቧል። ሊቢያ ስትፈርስ መዶሻ ስታቀብል የነበረችው ኤሜራትስ ናት። የመን ብትንትኗ ሲወጣ ቤኒዝን ስታርከፈክፍ ነበር። ሱዳንን ጀምራታለች። ልትጨርሳት ከጫፍ ደርሳለች። ሱዳንን ማፍረሺያ ፕሮጀክቷ ውስጥ ደግሞ አብይ አህመድ አለ። እንደፈለገች የምታዘው፥ ስትጠራው አቤት፥ ስትልከው ወዴት የሚልላት ታማኝ አሽከሯ አብይ አህመድ ነው። ይህ የሱዳን ጉዳይ እነቱርክንና ሳዑዲ አረቢያን ከተኙበት እንዲነቁ አድርጓቸዋል።
ባለፈው ሳምንት የሳዑዲ አረቢያው ከፍተኛ ባለስልጣን የመጡትም አብይ አህመድ ከኤሜራትስ ጎን ተሰልፎ ሱዳን ላይ ያነሳውን ሰይፍ ወደ አፎቱ እንዲያስገባ ለመምከርና ለማስጠንቀቅ ነው። የኤርዶጋንም አመጣጥ ለዚሁ ነው። ሌላ ነገር የለም። በአብይ አህመድ ናፍቆት እህል አልበላ ብሏቸው ስለተቸገሩ የመጡ አስመስለው ሊነግሩን የሚቃጣቸው የብልጽግና ዲጂታል ሰራዊት አባላት እንዳሉ እየታዘብኩ ነው። ከሁሉም የአብኑ ጣሂር መሀመድ ''የኢትዮጵያ ተጽዕኖ ፈጣሪነት የተመሰከረበት ጉብኝት'' የሚል ልጥፍ ይዞ ሲመጣ ገርሞኝ የትላንቱን ጣሂር ማሰብ ጀመርኩ። ሰው በዚህ ደረጃ ቂልና ጅል ሲሆን ያስደምማል።
ለማንኛውም ኤርዶጋን በዲፕሎማሲያዊ አነጋገር አብይ አህመድን ''አርፈህ ተቀመጥ'' ብለውታል። አፍሪካ ቀንድ ላይ ችግር ማየት አንፈልግም ሲሉ ቆፍጠን ብለው ነግረውታል- ለቀጣናው ረባሽና በጥባጭ አብይ አህመድ። እንዲህ ዓይነት ዲፕሎማሲያዊ ጥፊ አይጣል ነው።