Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 41908
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ያፍሪካ አንድነት ሲቋቋም አዲሳባ ምንም ሆቴል ስላልነበረ የኢትዮጵያ ሆቴል ለዚያ ተብሎ ተሰራ!!! ከ250 ሺ ሰው በታች ነበረባት!! ዛሬ ካ5 እስከ 6 ሚሊዮን ሰው አላት!!!

Post by Horus » 12 Feb 2026, 16:48

ይህ ሆቴል ብሄራዊ ቲያትር ፊት ለፊት ያለው ነው! ዛሬ ይኑር አይኑር አላውቅም! ዛሬ እስከ 50 የሚደርሱ አለም አቀፍ ሆቴሎች አሏት አዲሳባ! በ2027 65 000 ያለም መሪሆች ታስተናግዳለች!!!!