Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
wazzupdog
Member
Posts: 2002
Joined: 16 Jun 2018, 22:10

አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን የሚያያት በኦሮሙማ መነጽር ነው

Post by wazzupdog » 30 Jan 2026, 16:03

መለስ ሰይጣናዊ ኢትዮጲያን በአደዋ ወያኔ መነጽር ያያት እንደነበረ አብዮት አህመድ አሊም በጎጠኛ ኦሮሙማ መነጽር ነው የሚያያት። ለኢትዮጵያ ምን የጠቅማታል ሳይሆን ከኢትዮጵያ ኦሮሙማ ምን ይጠቀማል ነው። ኢትዮጵያን በኢትዮጵያዊ መነጽር ቢያያት ኖሮ ቅማላም ወያኔን ሁልት ጊዜ አያድናትም ነበር። የወያኔ መኖር ለኔና ለኦሮሙማ ይጠቅማል ብሎ ስላሰበ ነው። ጀነራል ተፈራ ማሞን ለህክምና ውጭ አላስወጣም ብሎ የከለከለ መሪ አማራን/ኢትይጵያን ሲወጋ የከረመን ጡሩራ ባሪያ የቅማላም ወያኔ ጀነራል ምግበን ውጪ ልኮ አሳክሟል። Abiyot Ahmed Ali is a myopic, cruel, coward, tribalist and Machiavellian leader.