Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17040
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

ከግድቡ ወደ ወደቡ

Post by Misraq » Today, 13:13

የሚለው የኦህዴድ ቀረርቶ መልኩን ቀይሮ ወደ አየር ድብደባ እንገባለን ወደሚለው ተቀይሯል። እነሱም በአየር እንደሚደበደቡ ያውቃሉ ስለዚህ እነዚህ ቡፋዎች ካድሬዎቻቸውን እያስለፈለፉ ጮማ እየበሉ አራቸውን ማራት እንጂ ሌላ ነገር እንደማይከሰት እሙን ነው።