Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Axumezana
Senior Member
Posts: 18350
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Have we reached at the 11:59999 hr for allied forces to march to Addis Abeba?

Post by Axumezana » 02 Dec 2025, 11:10

Axumezana has seen Abiy & his government under tremendous pressure & in disarray as allied forces siege Addis Ababa!


ግማሹ ይፀልያል የረሳውን አምላክ አስታውሶ
አብይም ግራ ገብቶት ጦሩ ተተራምሶ
አዲስ አበባን መከላከል አቅቶት ሀፍረትን ለብሶ

Axumezana እዛው ድረስ ደርሶ
ምክር ቢጤ ሰጠ ምህረትን ተንተርሶ
ምክሩን ሰሚ የለም ሁሉም አጎንብሶ
አሁንስ ቁርጥ ነው መመለስ የሚባል የለም
OLA +FANO + TDF የሚችለው የለም




https://www.youtube.com/live/kNqIS5Xv3t ... KoXyW-YsjP