Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 39800
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

የግብጽና ኤርትራ መጫኛ በቅሎ የሆነው የአማራ ብሄረተኝነት!

Post by Horus » 13 Oct 2025, 12:10

ነገሮች ከምን ተነስተው ምን ላይ እንደ ሚወድቁ በእጅጉ ያሳዝናል! ግብጽና ኤርትራ አድፍጠው ከገደሏቸው የኢትዮጵያ ወታደሮች የአማራ ሕዝብ ምን አተረፈ? ጥያቄውንስ በምን መልክ መለሰለት? ወያኔ ራያና ወልቃይት በመንጠቁስ አማራ ምን ትርፍ ያገኛል? ያስገርማል ያስገርማል!!!! ግብጽ ኤርትራን እየጋለበች ኢትዮጵያን ስላዳከመች አማራ ምን ያተርፋል??? ይገርማል ይገርማል !!!

Horus
Senior Member+
Posts: 39800
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: የግብጽና ኤርትራ መጫኛ በቅሎ የሆነው የአማራ ብሄረተኝነት!

Post by Horus » 13 Oct 2025, 12:17

ኢትዮጵያ ግን ጠላቶቿን አንድ ባንድ ገርፋ ታወድማለች! የመጅመሪያ ተመቺ የትግሬ የወርቅ ሌባ ቡድን ነው!


sesame
Member+
Posts: 7894
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: የግብጽና ኤርትራ መጫኛ በቅሎ የሆነው የአማራ ብሄረተኝነት!

Post by sesame » 13 Oct 2025, 12:42

ሆርሲ:

የኣቢይ ሰራዊት እየፈረሰ ነው:: ፈርከሽከሽ እንለዋለን:: :lol: :lol: :lol:



Post Reply