Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
eden
Member+
Posts: 9973
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

የቀድሞ ኦሕዴድ ጠል፣ የዘንድሮ አምላኪ ያኔ የለጠፈው“ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት!”

Post by eden » 10 Oct 2025, 20:29

Horus wrote:
01 May 2023, 21:47


አማራ በሽምቅ ዉጊያ ጠንክሮ ሊቀጥል የሚችለው የኤርትራ ድጋፍ ካገኘ ብቻ ነው ። ደሞም ያገኛል !!!

ኤርትራ በግድ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት ።


እኔ ሆረስ ምዕታዊ አይነ ጭልፊቱ

SOURCE:

viewtopic.php?f=2&t=318404&hilit=ethnic ... 0#p1382968
Last edited by eden on 12 Oct 2025, 00:14, edited 4 times in total.

Affable
Member
Posts: 613
Joined: 15 Jul 2023, 13:21

Re: ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት | ኬሬዳሽ ሉዐላዊነት

Post by Affable » 10 Oct 2025, 20:52

የሆነ ነገር አጭሰሻል, Eden. የሰሜኑ ወዳጃችን ምንአለበት ቢሰነባብት። ያጨሱታል አርፎ ካልተቀመጠ።

eden
Member+
Posts: 9973
Joined: 15 Jan 2009, 14:09

Post by eden » 12 Oct 2025, 00:00

don’t shoot the messenger though

Misraq
Senior Member
Posts: 16523
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: “ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት!”

Post by Misraq » 12 Oct 2025, 00:14

eden wrote:
10 Oct 2025, 20:29
Horus wrote:
01 May 2023, 21:47


አማራ በሽምቅ ዉጊያ ጠንክሮ ሊቀጥል የሚችለው የኤርትራ ድጋፍ ካገኘ ብቻ ነው ። ደሞም ያገኛል !!!

ኤርትራ በግድ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት ።


እኔ ሆረስ ምዕታዊ አይነ ጭልፊቱ

SOURCE:

viewtopic.php?f=2&t=318404&hilit=ethnic ... 0#p1382968
ወዬ ወዬ ጭልፊቱ ሁሬሳ በአንድ ራስ ሁለት ምላስ። ባንዳ ነበርኩ እስቲ ይበለን።

This uncovering leaves a huge dent on Horessaas reputation. If he has one

Fed_Up
Senior Member+
Posts: 23314
Joined: 15 Apr 2009, 10:50

Re: ኤርትራ በግድ አማራን ረድታ በኢትዮጵያ የጎሳ ሚዛን መጠበቅ አለባት | ኬሬዳሽ ሉዐላዊነት

Post by Fed_Up » 12 Oct 2025, 02:20

Affable wrote:
10 Oct 2025, 20:52
የሆነ ነገር አጭሰሻል, Eden. የሰሜኑ ወዳጃችን ምንአለበት ቢሰነባብት። ያጨሱታል አርፎ ካልተቀመጠ።
ማን ማንን እንደሚያጨስ በቲቪ ቁጭ ብለህ ታያለህ....ሳዳምሁሴን አያድነው .. ኤሜራይት አያድነው .. ሮናልድ ሬገን አያድነው:: ሞቱ የውሻ ሞት እንደምናደርገው mark my words.

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12869
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re:

Post by DefendTheTruth » 12 Oct 2025, 04:00

eden wrote:
12 Oct 2025, 00:00
don’t shoot the messenger though
Do you think that you are a mere messenger, anyhow?

Post Reply