Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6755
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

እ ኣ አ አቆጣጠር ከሚከተሉት አስርት ዓመታት ወይም ዴኬዶች ዉስጥ ለኢትዮጵያ ወርቃማዎቹ የትኞቹ ነበሩ?

Post by Naga Tuma » 07 Oct 2025, 05:27

1) 1890ዎች
2) 1900ዎች
3) 1910ዎች
4) 1920ዎች
5) 1930ዎች
6) 1940ዎች
7) 1950ዎች
8 ) 1960ዎች
9) 1970ዎች
10) 1980ዎች
11) 1990ዎች
12) 2000ዎች
13) 2010ዎች

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19747
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: እ ኣ አ አቆጣጠር ከሚከተሉት አስርት ዓመታት ወይም ዴኬዶች ዉስጥ ለኢትዮጵያ ወርቃማዎቹ የትኞቹ ነበሩ?

Post by Fiyameta » 07 Oct 2025, 06:54

Something happened in 1952 that signaled something terrible was going to happen to Ethiopia.










Naga Tuma
Member+
Posts: 6755
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: እ ኣ አ አቆጣጠር ከሚከተሉት አስርት ዓመታት ወይም ዴኬዶች ዉስጥ ለኢትዮጵያ ወርቃማዎቹ የትኞቹ ነበሩ?

Post by Naga Tuma » 08 Oct 2025, 05:36

የኢትዮጵያ ሆነ የአለም የሶሻል ሳይንስ ፕሮፌሰሮች እስቲ ኣስቡት።

እነዚህ አስርት ዓመታት ዉስጥ በዉጪ ሀይል ጣልቃ ገብነት ሆነ በሃገር ዉስጥ ድክመት ሃገራዊ መናወጥ ያልተከሰተበት ኣለ?

ይህን ያህል ሃገራዊ መናወጥ የተከሰባተቸዉ ሌሎች የአለም ሃገሮች ብዙ ኣሉ?

ይህ ለወደፊት ተመራማሪዎች በጣም ሰፊ ሜዳ ሆኗል። ኣልሆነም?

Naga Tuma
Member+
Posts: 6755
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: እ ኣ አ አቆጣጠር ከሚከተሉት አስርት ዓመታት ወይም ዴኬዶች ዉስጥ ለኢትዮጵያ ወርቃማዎቹ የትኞቹ ነበሩ?

Post by Naga Tuma » 11 Oct 2025, 05:48

የአደዋ ዋዜማ እና ከዛን ግዜ ጀምሮ በቦረና ዉስጥ ሆነ በአከባቢዉ ቦረና ዉስጥ በሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን የተፈጸሙ ወንጀሎችን ያጠና ኣለ?

በዚህ ግዜ ሌሎች የኢትዮጵያ አከባቢዎች ከተፈጸሙት ወንጀሎች ጋር ሲነጻጸሩ ያንሳሉ ወይስ ይበዛሉ?

ልዩነቱን ማብራራት የሚችል ምንድነዉ?

Post Reply