Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
-
Horus
- Senior Member+
- Posts: 40139
- Joined: 19 Oct 2013, 19:34
Post
by Horus » 28 Jan 2025, 21:13
-
Zmeselo
- Senior Member+
- Posts: 36964
- Joined: 30 Jul 2010, 20:43
Post
by Zmeselo » 28 Jan 2025, 21:51
በመለስ ዜናዊ ግዜ አዋሳ ላይ በሱዳን: የመን: ሱማሌና እና ኢትዮጲያ መንግስታት (ሰንዓ ፎረም) የተደጉሞ: ይሄ ቀረሽ የማይባልለት: በሺዎች ለሚቆጠሩ "ተቋዋሚ" ተብዬዎች የአየር ቲኬት እና የሆቴል ወጪያቸው ተሸፍኖላቸው: ተመሳሳይ "ጉባዔ" አካሄዱ ተብሉ እንዲሁ ዜና እና ፕሮፓጋንዳ ተሰርቶባቸው ሲያበቃ: የገለበጡት የኤርትራን መንግስት ሳይሆን: የኢትዮጲያን ልጃገረዶች ነበር::
የዓመት በርበሬና ሽሮ አስቤዛቸውን ሸምተው: ለሚስቶቻቸው ቅያር ቀሚስ አሰፍተው ነበር የተመለሱት:: ከዛማ ወፍ የለም::
የነዚህ የአሁኖቹ የትግራይ ተወላጆች ጥርቅም ስብሰባ እና ዳንኬራ በአዲስ አበባ: ከዛ የተለየ ውጠት የለውም:: አሁን ቁም ነገሩ: ሻዕቢያ የትኛውን ካርታ ነው ለአብይ የሚመዝለት ነው::
ቸር ያቆየን!