Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 40167
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Next - Eradicate Ze EPLF Cancer

Post by Horus » 13 Dec 2024, 00:22


Right
Member
Posts: 4296
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: Next - Eradicate Ze EPLF Cancer

Post by Right » 13 Dec 2024, 12:13

Horse, what are you cooking. Who would believe you.
You are a known quantity.
አዎ ! የኤርትራው ፎቶ ይናገራል

ከጋዜጠኛ ደምስ በለጠ

ከቀናት በፊት በአንድ ቃለ-መጠይቅ ላይ የአንድ ተዋጊ ድርጅት መሪ እዚህ አሜሪካ ተቀምጦ እንዴት ነው በሪሞት ኮንትሮል ጦር ሊመራ የሚችለው ብዬ ተችቼ ነበር ። ዛሬ ከወሬ አልፎ በአመነበት የትግል ስልት ወደተግባር ተሸጋግሮ ብርሃኑ ነጋ ወደ አስመራ ማቅናቱን አድንቂያለሁ ።

ከብርሃኑ ነጋ ጉዞ ሁለት የሻእቢያ ትያትር ሴናሪዎ እጠብቃለሁ ። አንደኛው ብርሃኑ ነጋን ሻእቢያ ወታደራዊ ዩኒፎርም ያለብሰዋል ። ከዚያም ሰራዊቱን ወደ ሃሬና ማሰልጠኛ ጣቢያ ወርዶ እንዲጎበኙ ያደርገዋል ። በዚያም ሻእቢያ ትልቅ የፕሮፓጋንዳ ስራ ይሰራበታል ።

ቀደም ሲል በአንድ ፅሁፌ ላይ እንደገለፅኩት የአርበኞች ግንባርና የግንቦት 7 ውህደት ተዋጊዎች ቁጥር ዛሬ ግፋ ቢል ከ150 አይበልጥም ። ይህም ቁጥር ሰራዊት አለኝ ብሎ አድምቆ ለመናገር ሙሉ መተማመኛ አይሆንም። ወይም የምንሰማውን አይነት የጦርነት ፕሮፓጋንዳ ግዳይ ሊያስጥል የሚችል ሃይልም አይደለም። ያም ሆኖ ታዲያ ፤ ለፕሮፓጋንዳው ስራና ሰልፍ ድምቀት ሲባል የድምህት ወታደሮች የሰልፉ ተሳታፊ እንዲሆኑ ይደረጋል ። ይህን አይነት የሻእቢያ ፊንታ ከጀመሪያው ጉዞዬ ጀምሮ በተደጋጋሚ አይቻለሁና።

ሁለተኛው ሴናሪዎ ደግሞ ከብርሃኑ ነጋ መምጣት ጋር የአርበኞች ግንቦት 7 ውህደት ከሌሎች ድርጅቶች በተለይም ከድምህት ጋር አሊያንስ ፈጠረ ተብሎ አዋጅ ይነገራል ፤ መግለጫዎች ይወጣሉ ፤ ከበሮ ይደለቃል። ለዚህ ትያትር ማዳመቂያ በኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት በምርኮ ከተያዙ የደቡብ ተወላጆች በሆኑ ሰዎች ሻእቢያ ያቋቋማቸው ሁለት ወይም ግፋ ቢል ሶስት አባላት ያላቸው የደቡብና የቤንሻንጉል ድርጅቶችም ተሳታፊ ናቸው ተብለው የአሊያንሱ ማጫፈሪያ ይሆናሉ ። እነዚህን ሁለት ሴናሪዎዎች አብረን እንጠብቅ ።

አምስተኛ ወሩን ያስቆጠረው የአዲሱ ውህደት መግለጫ ደሞ ትንሽ አደናግሮኛል ። እንዲህ ይላል ። ያሰመርኩበትን ደግሞ አጢኑልኝ ።

“አርበኞች ግንቦት 7 አመራሩን ሁኔታዎች በፈቀዱ መጠን እና ትግሉ በሚጠይቀው ቦታ እንዲገኙ የሚያደርግ መሆኑ ሲገልጽ ቆይቷል። አሁን ትግሉ በደረሰበት ደረጃ የአመራሩ በትግሉ ሜዳ ውስጥ መገኘት አስፈላጊ መሆኑ ታምኖበት በዚህም መሠረት የንቅናቄው ሊቀመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ ወደ ትግል ሜዳ ወርዷል። ሊቀመንበሩን ጨምሮ አመራሩን ወደ ትግሉ ሜዳ አንቀሳቅሷል። …በአሁኑ ሰዓት የንቅናቄው አመራር በተሟላ ሁኔታ በትግሉ ሜዳ ውስጥ እንዲገኝ ማድረግ ተችሏል።” ይላል ። የሄዱት ሁለት ሰዎች ናቸው ። አመራሩን ወደ ትግሉ ሜዳ አንቀሳቅሷል ማለት ምን ማለት ይሆን ?

የአመራሩን ወደአስመራ መውረድ በተመለከተ የሚቀርቡ ዜናዎች ከፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳ ውጪ ወጥነትና ግልፅነት ሊኖራቸው ይገባል እላለሁ ። አሁን ወደ ተነሳሁበት ነጥብ ላምራ።


ይህን ፎቶ ከቀኝ ወደግራ ይመልከቱ። የኢትዮጵያን ባንዲራ በእጁ የያዘው ሰው የለበሰው ወታደራዊ ዩኒፎርም፤ የሻእቢያ ወታደራዊ ሰርቪስ ዩኒፎርም ነው ከሱ ቀጥለው ሶስቱ የቆሙትና አንዱ የተቀመጠው የለበሱት ቅጠልያ ሬንጀር ዩኒፎርም የአርበኞች ግንባር ዩኒፎርም ነው። ከዛ ቀጥለው በካኪ ዩኒፎርም ያሉት ስድስቱ ደግሞ የድምህትን ዩኖፎርም ነው የለበሱት።

በአርበኞች ግንቦት ሰባት መሪዎች አቀባበል ላይ የሻእቢያው ወታደር ምን አገባው ? በሻእቢያ አሰራር እንደተለመደው በፎቶ የሚታዩትን ሰዎች እንቅስቃሴና አንደበት ለመቆጣጠር የተመደበ ነው ። የሚቀጥለውን ፎቶ ደግሞ ተመልከቱ ።


ከብርሃኑ ነጋና ከነአምን ዘለቀ ኋላ በሰማያዊ ቲ ሸርትና በጥቁር ጃኬት መግቢያው በር ላይ ያለው ኑርጀባ አሰፋ የአርበኞች ግንባር ሰው ነው ። ቅጠልያ ኮፍያ ና አመድማ ዥጉርጉር ልብስ የለበሰውና ብርሃኑ ነጋንና ነአምን ዘለቀን ከድምህትና ከአርበኛች አባላት ጋር እያስተዋወቀ ያለው ደግሞ የሻእቢያ መደበኛ ሰራዊት የበታች ሹማምንት ዩኒፎርም ነው የለበሰው ። ይህ የሻእቢያ የበታች ሹም በምን ስልጣን ነው “ለአርበኞች ግንቦት ሰባት ለአንድነትና ዲሞክራሲ ንቅናቄ” መሪ ለብርሃኑ ነጋ ፤ የራሱን ድርጅት ሰራዊት አባላት የሚያስተዋውቀው ?

https://mereja.com/amharic/v1/461379

Fiyameta
Senior Member
Posts: 19943
Joined: 02 Aug 2018, 22:59

Re: Next - Eradicate Ze EPLF Cancer

Post by Fiyameta » 13 Dec 2024, 12:31




Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: Next - Eradicate Ze EPLF Cancer

Post by Za-Ilmaknun » 13 Dec 2024, 12:40

It was in Humera at the outset of the war between TPLF and OPDO. Several Amhara men and women were rounded up by the TPLF kill squad and lined up next to a freshly dug mas grave waiting to be executed. Their only crime was their Amhara identity and their ownership of the fertile land that TPLF annexed to be part of Abay Tigray republic.

The TPLF firing squad had their fingers on the trigger, and waiting for the final order from their leadership to massacre those innocent Amhara men and women. Suddenly, there came volley of fire from the other side of the border aimed at the those who were about to conduct the murder. Confusion ensued and mayhem averted at the last moment. TPLF thugs started running for their dear lives before quenching their blood thirst. The Amharas saw who the saviors were and gave their thanks to them and to the almighty God who intervened at the last moment. It was the Eritrean soldiers who were the saints of that day. We are indebted to those who save our people.

Post Reply