ወራጅ የምበዛበት ፌርማታ ላይ ደርሰናል፣ ብዙ ወራጆች ይኖሩናል። በጊዜ ተሰናበቱዋቸዉ።
እንደ አበራ ና ምስራቅ ያሉት አይነ-አዉጣዎች ጉዞዉን አሁንም ፍጥጥ ብሎ ሰይቀጥሉ አይቀሩም። እንደነዚህ 2 ሰዎች ያሉት መዉረጃዉ ጠፍቶዋቸዉ፣ ግራ ተጋብቶ እየተንቆራጠጡ ነዉ።
ጎበዝ ና ብልጡ ወራጅም አሉን፣ እንደ ዩንዬን ያሉት፣ በጊዜ ጠብ ጠብ ብሎዋል፣ አሁን ምንም አይነት የኦሮሙማ ጄኔራል አልሞትም ብሎታል።
ለሁሉም ወራጆች ሰላም ሁኑ እንላለን!
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
-
Za-Ilmaknun
- Member
- Posts: 4486
- Joined: 15 Jun 2018, 17:40
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 12902
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: ወራጅ የምበዛበት ፌርማታ ላይ ደርሰናል፣ ብዙ ወራጆች ይኖሩናል
Za-Ilmaknun,
አንተን እኮ ረስቼአለሁ፣ እንደ አበረ በየመንደሩ አይልኮሰከስም፣ እሱ እንደ ወንድ ተሰዉቶ ይሆናል ብዬ።
ስንት ከተማ ተቆጣጠራችዉ ሰሞኑን?
ፎቶ መነሳቱንማ ለምደነዋል እኮ፣ ቆየን!
አንተን እኮ ረስቼአለሁ፣ እንደ አበረ በየመንደሩ አይልኮሰከስም፣ እሱ እንደ ወንድ ተሰዉቶ ይሆናል ብዬ።
ስንት ከተማ ተቆጣጠራችዉ ሰሞኑን?
ፎቶ መነሳቱንማ ለምደነዋል እኮ፣ ቆየን!