Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Tiago
Member
Posts: 2952
Joined: 30 Jul 2018, 02:09

አብዛኛው የአዲስ አበባ ኖሪ በልመና እየኖረ ያንም ሲያሳጡት እያለለቀሰ ተኝቶ ሞቱኑ የሚጠባበቅ ህዝብ ነው።

Post by Tiago » 11 Oct 2024, 14:58

አብዛኛው የአዲስ አበባ እያለለቀሰ ተኝቶ ሞቱኑ የሚጠባበቅ ህዝብ

In other parts of Africa , people rise up against injustice. In Addis Ababa ,people enjoy moaning and hope someone else to deliver them from their misery.

FANO is paying the ultimate price to bring down the ethnocentric fascist Abiy ahmed's regime.why not the people elsewhere including Addis Ababa stop work,close schools,close shops and bring Addis Ababa to a standstill till this evil system collapses?


Last edited by Tiago on 11 Oct 2024, 15:14, edited 1 time in total.

Misraq
Senior Member
Posts: 16676
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: አብዛኛው የአዲስ አበባ ኖሪ በልመና እየኖረ ያንም ሲያሳጡት እያለለቀሰ ተኝቶ ሞቱኑ የሚጠባበቅ ህዝብ ነው።

Post by Misraq » 11 Oct 2024, 15:07


ትክክል፥፥ ጀግናው ናሁሰናይ ከጎንደር ድረስ መጥቶ ሊቀሰቅሰው ቢል የአዲስ አበባ ወጣት እንቅልፍ መርጦአል

የአዲስ አበባ ሕዝብ ትንሽ እርሾ ይፈልጋል፥፥ እርግጠኛ ነኝ ጥቂት የሰሜን ሸዋ ቆራጥ አማሮች እንደ እርሾ ሆነው የተኛውን አንበሳ ይቀሰቅሱታል፥፥ መጪው ወራት ይህንን የምናይበት ይሆናል:: ምናለ በለኝ የተኛው አዲስ አበባ ወጣት ከጥቂት አመታት በህዋላ መጠነ ብዙ የፋኖ ታጣቂ ይሆናል፥፥

Post Reply