Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

አቢይ አህመድ በኢትዮጵያና በትግራይ ብሄራዊ ውትድርና ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ።

Post by Digital Weyane » 30 Sep 2024, 02:24

አቢይ አህመድ በኢትዮጵያና በትግራይ ብሄራዊ ውትድርና ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ። ግዳጁን ያልፈፀመ ግለሰብ ስራ አይቀጠርም የአሜሪካ የስንዴ እርዳታም አያገኝም። :roll: :roll:


Digital Weyane
Member+
Posts: 9838
Joined: 19 Jun 2019, 21:45

Re: አቢይ አህመድ በኢትዮጵያና በትግራይ ብሄራዊ ውትድርና ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ።

Post by Digital Weyane » 30 Sep 2024, 05:11

የውክልና ጦርነት ተዋግተው በሕይወት የተረፉ ጥቂት ተጋሩ ወጣቶችና ህፃናት ወታደሮች አካለ ጎደሎ በመሆናቸው የተነሳ ብሄራዊ ውትድርናን መቀላቀልና ማገልገል አይችሉም። በነርሱ ምትክ ከትግራይ ዳያስፖራ ማህበረሰብ የህወሓት ደጋፊዎችን ለብሄራዊ ውትድርና ስልጠና ተመልምለው ወደ ሚወዷት አገራቸው ትግራይን ገብተው ግዳጃቸውን በጀግንነት እንዲወጡ በጌታችን ማይክ ሀመር ስም ጥሪያችንን እናስተላልፋለን። ትግራይ ትስዕር። :roll: :roll:

Post Reply