Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12902
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የቸገረዉ እርጉዝ ያገባል ይባላል። የፕሮፌሰር መረራ ጉዲና ጉዳይ፣

Post by DefendTheTruth » 12 Sep 2024, 05:20

እሱ ደግሞ የጨነቀዉ ዕለት፣ ወደ ዲያስፖራ ተብዬዉ ሸሽቶ የራሱን ድክመት ና ጉድለቱን ይለፈልፋል፣ ራሱን ወንጀለኛ አድርጎ ያቀርባል።

He essentially incriminated his own party, of which he is a chairman.