Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 12903
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ከኢትዮጵያ ና ከሶማሊላንድ የምወጡ ዚናዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ፣ ኢትዮጵያ ከMOU ሳታፈገፍግ አልቀረችም።

Post by DefendTheTruth » 08 Sep 2024, 10:40

ሰፍ በል እንግዲህ፣ እንደለመድከዉ፣ ቁርጡ ተነግሮሃል፣ MOU ወደድክም ጠላህም እዚሁ ነዉ፣ ዉስጥ ለዉስጥም ስምምነቱ እየተጠናቀቀ ነዉ፣ ወደ ስራም ተገብቶዋል፣ ለግብፅ ና አሽከሮቹም የመጨረሻ ማስጠንቀቅያ ተስጥቶዋል። ኢትዮጵያኖችም ተነስቶዋል። በንዳዎች ተለይቶዋል!


sesame
Member+
Posts: 7966
Joined: 28 Feb 2013, 17:55

Re: ከኢትዮጵያ ና ከሶማሊላንድ የምወጡ ዚናዎች እንደሚያሳዩት ከሆነ፣ ኢትዮጵያ ከMOU ሳታፈገፍግ አልቀረችም።

Post by sesame » 08 Sep 2024, 12:15

pp (small letters intentional) is getting undressed by Fano. :lol: :lol: :lol:

https://www.facebook.com/permalink.php? ... 1065342779


Please wait, video is loading...

Post Reply