-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9838
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
ተጋሩ ዎገኖቼ እንኳን ደሰ አለን። ኡናት አገራችን ትግራይ ድል በድል ሆነች። በአለም አደባባይ ተከበረች።
Last edited by Digital Weyane on 11 Aug 2024, 15:21, edited 2 times in total.
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9838
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው አትሌታችን ሲፋን ሐሰን በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
የትግራይ አገርነት ጥያቄ በፓሪስ ኦሎምፒክስ ሙሉ በሙሉ ተመልሷል።
<<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ።>> አምየን።
<<አዋር ካንትሪ ትግራይ ኢዝ ዘ ስፒሪቹዋል ሴንተር ኦፍ ዘ ዎርልድ።>> አምየን።
-
Digital Weyane
- Member+
- Posts: 9838
- Joined: 19 Jun 2019, 21:45
Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው አትሌታችን ሲፋን ሐሰን በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
ትውልደ ትግራይ አትሌት ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) ትግራዋይ ዜግነቷን ለማስመለስ እንደምትፈልግ እና ለወደፊቱ ኡናት አገሯ ትግራይን ወክላ በኦሎምፒክ ውድድሮችን እንደምትሳተፍ ገልፃለች።
ትግራዋይ ዎንድማችን Justice Seeker ቦቦኩሉ <<የታገልንበት ዓላማ ፍሬ አፍርቶ የትግራይ ነፃነት እየተቃረበ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ>> ሲል ደስታውን ገልጧል። አምየን! አምየን!
ትግራዋይ ዎንድማችን Justice Seeker ቦቦኩሉ <<የታገልንበት ዓላማ ፍሬ አፍርቶ የትግራይ ነፃነት እየተቃረበ እንደሆነ ነው የሚሰማኝ>> ሲል ደስታውን ገልጧል። አምየን! አምየን!
Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
I think this gold medal victory has put Tigray on the map and it will soon receive international recognition as an independent country.
Re: ሀገረ ትግራይ ድል በድል ሆነች። በትውልድ ትግራወይቲ በዜግነት ሆላንዳዊ የሆነችው ትግራወይቲ አትሌታችን ሲፋን ሐሰን (ጓል ሐሰን) በፓሪስ ኦሎምፒክ የሴቶች ማራቶንን አሸነፈች።
Wow! You agame have been bombarding us with your inferiority-laced lies starting from the Tour De France to the Paris Olympics. If there were an internet service when Abebe Bekila ran a marathon in the 1960's, the agame would have had claimed him as their own too! Abebe Hagos Kiros.



