Let's assume his first argument is right and wheat price goes up and farmers fetch more Birr for their product. Will the same farmers not go out and buy things they need on a day to day life, like soap, oil, clothing, cooking oil, transportation service, and so on. Is DDT saying wheat price goes up but other items' prices remain same. What kind of logic is this.
I'm sorry but it is sickening to see his type of stupids posting on this forum. Is it possible to vote him out of this forum because he is spreading covid like information that is known to be contagious amongst PP cadres?
The other day he was advising ppl to hoard Birr.
DefendTheTruth wrote: ↑29 Jul 2024, 04:15የብር ዋጋ መቀነሱን ሰምተናል፣ የልሰማነዉ ግን የስንዴ ዋጋ እንዴት እንደምሆን ነዉ። እነ ኤደን መልስ ይኖራቸዉ ይሁን?
በፍሎቲንግ ተርም ይህ ምን ማለት ነዉ?
የኢትዮጵያ ሕዝብ የምበለዉ ስንዴን ነዉ እንጂ፣ ብርን አይደለም። ስንዴ እንዴት አድርጎ ነዉ የእራት ገበታዉ ላይ የምያገኘዉ?
ስንዴን ለማምረት የዉጪ ግባት ያስፈልጋል፣ መደበሪያ። መደበሪያን በአገር ዉስጥ ምርት ለመሸፈን መንግስት ትልቅ ጥረት እያደረገ ነዉ። ሌሎች ግባቶች፣ እንደ ዉሃ፣ አፈር፣ ጉልበት ያሉት ከኢትዮጵያ የምመጡ ናቸዉ፣ የስንዴ ዋጋ ላይ ብዙ ለዉጥ አያመጡም።
የኢትዮጵያ ገበሬ በሌላ በኩል የበለጠ ተጠቃሚ ይሆናል፡ ቡና፣ ፍራፍሬ ና ማዕድን አምራቾች ያተርፋሉ። የዶላር ዋጋ ስለምጨምር፣ ሃብት ያከብታሉ፣ ግብር ይከፍላሉ፣ የስራ እድል ይጨምራሉ፣ ለመንግስት ተጨማሪ ወጪዎች አስተዋፅዖ ያደርጋሉ።
የመንግስት ሰረተኛ ና የጡራት ወይም በእርዳታ የምኖሩ ዜጎች የማካካሻ ድጎማ (ተጨማሪ ክፍያ) ይሻሉ።