Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8600
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

ፕሮፌሰር መሀመድ ሀሰን አሁን ያለው "ተረኛ የጋላ መንግስት ነው" አለ!!

Post by Wedi » 16 Jun 2024, 13:37

ፕሮፌሰር መሀመድ ሀሰን አሁን ያለው "ተረኛ የጋላ መንግስት ነው" አለ!!

https://www.facebook.com/10005787002476 ... 318369448/


Yimer
Member
Posts: 545
Joined: 28 Feb 2021, 07:10

Re: ፕሮፌሰር መሀመድ ሀሰን አሁን ያለው "ተረኛ የጋላ መንግስት ነው" አለ!!

Post by Yimer » 16 Jun 2024, 14:21

ህዝብ አትሳደብ አላልኩህም? አንተ የሴተኛ አዳሪ ልጅ...
የአንተ ስድብ ምን ለውጥ የሚያመጣ ይመስልሀል? እነ አብይ አፈፃፅሙት በጭካኔ አደረጉት እንጅ... ከዚህ በህዋላ ኦሮሞን የማትመስል ኢትዮጵያ አትኖርም: ወደድክም ጠላህም:: ግማሹ ኢትዮጵያ ኦሮሞ መሆኑ እንኳን አይገባህም: ድንጋይ ራስ::

Wedi
Member+
Posts: 8600
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

Re: ፕሮፌሰር መሀመድ ሀሰን አሁን ያለው "ተረኛ የጋላ መንግስት ነው" አለ!!

Post by Wedi » 16 Jun 2024, 14:54

Yimer wrote:
16 Jun 2024, 14:21
ህዝብ አትሳደብ አላልኩህም? አንተ የሴተኛ አዳሪ ልጅ...
የአንተ ስድብ ምን ለውጥ የሚያመጣ ይመስልሀል? እነ አብይ አፈፃፅሙት በጭካኔ አደረጉት እንጅ... ከዚህ በህዋላ ኦሮሞን የማትመስል ኢትዮጵያ አትኖርም: ወደድክም ጠላህም:: ግማሹ ኢትዮጵያ ኦሮሞ መሆኑ እንኳን አይገባህም: ድንጋይ ራስ::

ጋላ ማለት ስድብ ነው እያልከኝ እንዳይሆን? :lol: :lol:

ኦሮሞ ማለት ጋላ እንደሆነ የተገርኩት እኔ ሳልሆን ራሳቸው ጋሎች/ኦሮሞዎች ናቸው፡፡ የሚከተሉትን በጋሎች/ኦሮሞዎች የተጻፉትን ማስረጃዎች አንብብ!!


«ኦሮሞ ጋላ ነው» ኦነግ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት ከጻፈው የተወሰደ

ከታች የታተመው ታሪካዊ ደብዳቤ ኦነግ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት እ.ኤ.አ. በሰኔ 1981 ዓ.ም. ከጻፈው ባለ 18 ገጽ ደብዳቤ ውስጥ የተወሰደ ነው። ኦነግ ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት የጻፈው ደብዳቤ ዋና አላማ ድርጅቱ የኦነግን አገር የመመስረት ትግል እንዲደግፍና ኢትዮጵያ የኦሮሞ ቅኝ ገዢ ስለሆነች ከቅኝ ግዛት ነጻ ወጥተው የአፍሪካ አንድነት ድርጅትን ያቋቋሙ አገሮች ቅኝ ገዢዋን ኢትዮጵያን ከድርጅቱ አባሮ ዋና ጽሕፈት ቤቱን ከአዲስ አበባ ወደ ሌላ የአፍሪካ አገር እንዲያዛውር ለመጠየቅ ነው።

የተሰመረበት የኦነግ ደብዳቤ ክፍል እንደሚያሳየው ኦሮሞ ጋላ እንደሚባል ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት ያስታወቀው ኦነግ ራሱ ነው። ለአፍሪካ አንድነት ድርጅት በጻፈው ደብዳቤ ኦሮሞ ጋላ እንደሚባል፤ኦሮሞ ማለት ጋላ ማለት እንደሆነ ለአፍሪካውያን በደብዳቤ ሲያስታውቅ የኖረው ኦነግ ለኦሮሞ ልጆች ናቸው።

ኦነግ አነግ ከመባሉ በፊት «የጋላ ነጻነት ግንባር» ነበር የሚባለው። ከዚህ በተጨማሪ ኦነግ ሞቃድሾ የከፈተውን የድርጅቱን የሬዲዮ ጣቢያ «አፋን ጋላ» የሚል ስም ነበር ያወጣለት።

ኦሮሞን ነጻ ለማውጣት ታገልሁ የሚለው ኦነግ ራሱን «ኦሮሞ ጋላ ነው» እያለ ለዓለም አቀፍ ድርጅቶች ሲያስተዋውቅ ኖሮ ነው ፡፡




Post Reply