Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለጸ

Post by Za-Ilmaknun » 21 May 2024, 12:15

የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለጸ


የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከቀጣይ ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱን የዞኑ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ሳሙኤል ፎላ ለዶይቼ ቬለ ተናገሩ። የዞኑ የመንግሥት ሠራተኞች ባለፉት ሳምንታት የሦስት ወራት ደሞዛቸው እንዲከፈላቸው አቤት በማለት ይገኛሉ። ከ2009-2012 ባሉት ዓመታት የሠራተኞች ቁጥር ከ23 ሺሕ ወደ 61 ሺሕ ማደጉን አቶ ሳሙኤል ተናግረዋል።

https://www.dw.com/am/%E1%8B%A8%E1%8B%8 ... -11646-xml

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለጸ

Post by Za-Ilmaknun » 21 May 2024, 12:59

The economic downturn is so palpable. The OPDO government is collapsing in every aspect. IMF is refusing to grant any loan and, the export market has gone nose dive.. OPDO miscalculated when it started war against the Amhara people and lending a helping hand to TPLF.


Abere
Senior Member
Posts: 14883
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለጸ

Post by Abere » 21 May 2024, 13:27

ለከርሞው እግዜር ያውቃል? ወይ አበዳሪ ይሞታል ወይ ተበዳሪ ይሞታል! :lol: :lol:
ወደው አይስቁ - የበለፀገ መንግስት ግምጃ ቤት እንድህ ነው።
እንደ ኦነግ የሚዘርፉት ባንክ ቢኖር እኮ አበዳሪ ይሆኑ ነበር ወላይታዎች።ይህኔ የወላይታ አበዳሪው ወለጋ ይሆናል። :mrgreen:


Right
Member
Posts: 4329
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: የወላይታ ዞን የሠራተኞቹን ደሞዝ ከሚቀጥለው ዓመት ተበድሮ ለመክፈል መገደዱ ተገለጸ

Post by Right » 21 May 2024, 14:07

You can’t cheat the economy.
The collapse has started 3 years ago. PP can’t borrow and print out of the inevitable collapse.
Artificial decorations of cities and fancy buildings without solid economic base is money laundering schemes.
There is no rush for FANO. Consolidate slowly.
I am shocked by passive reaction of Southern Ethiopians and Addis. With them in action it would have been a quick end for Abiye.

Post Reply