Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4486
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

የ ኦህዴዱ የቀይ ኮኮብ ጥሪ የ አገዛዙን ሰራዊት እያፈረሰው መሄድ! የ ኦሮሚያ ፀጥታ ሃላፊ ኦቦ አራርሳ ባለ አምስት ኮኮብ ሆቴል በአዲስ አበባ ገንብቶ ማስመረቅ

Post by Za-Ilmaknun » 20 May 2024, 14:36

የ ኦህዴድ ግባሶ አራዊት እሰከ ወሩ መጨረሻ ፋኖን አጠፋለሁ እያለ ሲግተለተል እንሆ ለ 12ኛ ጊዜ ላይ ደርሰናል፣፣ አሁን ደሞ እስከ ግንቦት ሰላሳ 50 ክፍለጦር እደመስሳለሁ ብሎ ሁለት ቀን ሙሉ በ እግሩ ተጉዞ የያዘውን ትጥቅ አስረክቦ እየተበተነ ይገኛል፣፣

በርግጥ በነ ኦቦ ሽመልስ አብዲሳ አገዛዝ የ ሰው ልጅ ህይወት ዋጋ ያጣ መሆኑ እርግጥ ቢሆንም፣ በ ሶስት ሳምንት በድል አድራጊነት ወደ ቤቱ ይመለሳል የተባለው የ ኦሮሚያ ልዪ ሃይል በ አማራ ሸንተረሮች ተደፍቶ በመቅረቱ፣ እየፈጠረ ያለው ድንጋጤ፣ ክልሉ ላይ እያሳደረ ያለው ድባብ አገዛዙን እየነቀነቀው ነው፣፣

በዚህ ሁሉ ሰቆቃ ውስጥ ታዲያ አፋኝና አጋች ቡድን አሰማርቶ ከተራ ዜጋ እስከ ባለ ሀብት እያሳገተ በሚሊዮኖች የሚዘርፈው አኦቦ አራርሳ፣ በ ትንሽ ደመወዙ ያሰራት ባለ አምስት ኮኮብ ሆቴል፣ ቦሌ ላይ ለ ሁለት ቀን መንገድ ተዘግቶ ድል ባለ የ ባለጊዜ ድግስ ተመርቋል፣፣ ኮሬ ነጌኛነት ታላቅ እና አትራፊ የግድያ ኢንዱስትሪ ስለመሆኑ ማረጋገጫ ነው፣፣