.
.
.
That is the only way the people of Gurages can secure their survival. Freedom cannot be given from savage OPDO/OLF former servants of TPLF.
ወጣት ጉሬጌዎች የአማራ ፋኖን የሕልውና ትግል ወደ ጦቢያኒስ ዜጋ ፓለቲካ ለመቀየር ከመሞከር ይልቅ የጉራጌ ፋኖን ለማደራጀት መወሰናቸው ትልቅ እርምጃ ነው። ጉራጌ ታገለም አልታገለም የሕልውና አደጋ ተጋርጦበታል። ከአማራ ፋኖ ጋር ብሩህ የትግል ተስፋ እና ታሪክም ይሰራል።