Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 14927
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ተከዜን ተሻግሮ አለወይ ተከዜ? ውሃ በላው ትግሬን ባመጣው አባዜ። ዋ! ሰው መሆን ክፉ፤ ሰው መሆን ረሱ። የእልምዣት ጨረሰው ትግሬን ከእነ ነፍሱ።

Post by Abere » 08 Mar 2024, 13:11


ተከዜን ተሻግሮ አለወይ ተከዜ?
ውሃ በላው ትግሬን ባመጣው አባዜ።
ዋ! ሰው መሆን ክፉ፤ ሰው መሆን ረሱ።
የእልምዣት ጨረሰው ትግሬን ከእነ ነፍሱ።

ያ! የህልም መና ዐባይ-ትግራይ፥
ቀና ብለው ሲያዩት - ጠፍቶ ከሰማይ፤
ህልም ዕልም! ህልም ዕልም! ሁኗል በትግራይ።

አይደለንም አዳም - ወርቅ ነን እያሉ፤
ዐፈር ገላቸውን - በአውሮፓ ጓዳና ኋላ አንከባለሉ።




Axumezana
Senior Member
Posts: 18510
Joined: 27 Jan 2020, 23:15

Re: ተከዜን ተሻግሮ አለወይ ተከዜ? ውሃ በላው ትግሬን ባመጣው አባዜ። ዋ! ሰው መሆን ክፉ፤ ሰው መሆን ረሱ። የእልምዣት ጨረሰው ትግሬን ከእነ ነፍሱ።

Post by Axumezana » 08 Mar 2024, 14:46

ደሮ፥ ማታ፥ ደሮ፥ ማታ፥
ኮሶህን፥ጨልጠው፥ሳታመናታ፥

ሁመራ፥እንገናኝ፥ ተከዘ፥ ወንዝ፥ ላይ፥
አስመራ፥ ልቅሶ፥እንዳዛህላይ፥ማህላይ
ጎንደር፥ ላይ፥ ሙሾ፥ ተቆላ፥ ደላላይ፥

ህግ፥ ባለበት፥ አገር፥ በቀን፥ ዝርፍያ፥
አያዋጣም፥ወጣ፥በል፥በጥድፍያ፥

Post Reply