Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Naga Tuma
Member+
Posts: 6888
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

ስለ ቅርብ የኢትዮጵያ ታሪክ ወይም የታሪክ ገድሎች ጥያቄዎች

Post by Naga Tuma » 03 Mar 2024, 03:30

ከእነዚህ የኢትዮጵያ የቅርብ ታሪኮች ወይም የታሪክ ገድሎች የትኛዉ የበለጠ ኣሳማኝ ነዉ?

የ1896 እ ኣ አ የአድዋ ድል
የ1963 እ ኣ አ የኣፍሪካ ኣንድነት ድርጅት ምስረታ ጉልህ ተሳትፎ
የ1991 እ ኣ አ ቻርተር

እስቲ ኣንድ በኣንድ በድምጽ ብልጫ እንገምት። ለሶስቱም ጥያቄዎች ድምጽ መስጠት ኣንድ በኣንድ ቀጥለዉ ይመጣሉ።

Naga Tuma
Member+
Posts: 6888
Joined: 24 Apr 2007, 00:27

Re: ስለ ቅርብ የኢትዮጵያ ታሪክ ወይም የታሪክ ገድሎች ጥያቄዎች

Post by Naga Tuma » 07 Mar 2024, 15:56

ዝም ብዬ ሳስብ እና ሳሰላስል የአድዋ ድል እና የኣፍሪካ ኣንድነት ድርጅት ምስረታ የኢትዮጵያ ሚና በኢትዮጵያ፣ በኣፍርካ፣ እና በአለምኣቀፍ ደረጃ ጉልህነት የቻርተሩን ጉባዔ የምያሳንስ ይመስለኛል።

እኔ የጉባዔዉ ግዜ ያለ አቅሜ ዱላ ፈላጊ ነበርኩኝ። ጉባዔዉን በቲቪ ኣልተከታተልኩትም። በሬድዮ ኣልሰማሁትም።

ቻርተሩ መፈረሙ ነዉ ወደ ሰላማዊ ትግል የመለሰኝ።

ስለዚህ የእኔ ስለቻርተሩ ማሰላሰል ሚዛናዊነት የጎደለዉ ሊሆን ይችላል።

ታሪኩ እንዴት ነዉ በጥልቀቱ የሚጻፈዉ?

Post Reply