Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13204
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

ሸኔ ሰሞኑን መንገድ ዘጋች የተባለበት ሁኔታ ምክንያቱ ይሄዉ!

Post by DefendTheTruth » 31 Jan 2024, 17:53

አንዳንድ የገዢዉ ፓርቲ አባላት፣ ስገመገሙ፣ ሄዶ ሌላዉን ካርዳቸዉን ይመዛሉ።

በሁለት ማንኪያ መብላት ያማራቸዉ፣ የራሱ የገዢዉ ፓርቲ ሸራቢዎች ስራ ነዉ። ይጋለጣሉ። የሰዉ ደም እጃቸዉ ላይ አለ ና!