Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

Amazing : ዓብይ አህመድ እና ከንቲባ አበደች ደደቤ የ6ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና እንዲወስዱ የሚያስገድድ የፊርማ መሰብሰብ ዘመቻ

Post by Thomas H » 11 Jan 2024, 11:00

ሌላውን ፈተና ወድቀሃል ብለው ከሥራ ሊያባርሩት ነው ግን እግረ መንገዳቸውን እነሱም ፈተና መውሰድ አለባቸው:: የሚገርመው በሚባረሩት ምትክ ከሚቀጠሩት ሠራተኞች አንዱ ከለገዳዲ የመጣው ሰውዬ አዲስ ቅጥር ነኝ ብሎ ማዘጋጃ ቤት በጥበቃ ሠራተኞች ላይ ሽጉጥ አውጥቶ ያዙኝ ልቀቁኝ ሲል ነበር ( ምንጭ ብሥራት ሬድዮ )


Post Reply