Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Thomas H
Senior Member
Posts: 13066
Joined: 27 Jan 2007, 16:30
Location: Kaliti
Contact:

በመጨረሻ ሠዓት ደመቀ መኮንን ሊባረር ነው

Post by Thomas H » 05 Jan 2024, 00:31

እስከ ዛሬ ድረስ በየዓመቱ ልክ እንደ ቋሚ ንብረት የቤተ መንግሥት ንብረት ተደርጎ ይቆጠር ነበር :: በዚህ ዓመት የቤተ መንግሥት ንብረት ቆጠራ ግን ደመቀ መኮንን ባለመካተቱ ሊባረር ይችላል እየተባለ ነው::