Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Selam/
Senior Member
Posts: 17790
Joined: 04 Aug 2018, 13:15

ቀይ ባህር የቦኮ-ሃራም አብይ አጀንዳ ማስቀየሻ ዘዴ መሆኑ ነው? ወናፍ!

Post by Selam/ » 15 Oct 2023, 09:16

“አጀንዳ በመፍጠርና በማወዛገብ ከዋና ጉዳይ ላይ ትኩረት ማስንሳት አይቻልም። የኢትዮጵያ ህዝብ እያለ ያለው፣ ሰው በሰላም ወጥቶ ይግባ፣ በማንነቱ አይሳደድ፣ አይገደል፣ በህዝቦች ላይ የታወጀው ጦርነት ይቁም፣ የመልካም አስተዳደር እጦት፣ ሙስና፣ የወንበዴዎች ወንጀል፣ የኑሮ ውድነት እልባት ይገኝለት ፣ ፍትህ ይስፈን፣ የተደፈረው የሀገር ድንበር ይከበር ፣ ነው።”