በዘገባቸዉ ዉስጥ "ንፁሓን ተጨፈጨፉ" ከሉ፣ "አፈር ድሜ አብሎቶናል" ማለት መሆኑን ተገንዘቡ።
ይህ የመዝገበ ቃላት በዛ በትልቁ ባንድ ዉስጥ አለመኖሩን ያ የከራ ያቱ ልጅ አቻም የለህ ታምሩ ቼክ ማድረግ ይችላል።
-
DefendTheTruth
- Senior Member
- Posts: 13222
- Joined: 08 Mar 2014, 16:32
Re: A Brand New Dictionary Emerges from The Amhara Region
ትጥቅ ብቻ ሳይሆን ቀበቶ እናስፈታለን ብሎ ሸልሎ ገብቶ አሁን ነፍስ ግቢ ነፍስ ዉጭ ያላችሁበትን ሁኔታ ስታይ የሚያስቅ ነው ፤ የጁላ ፈሪ ምልምሎች አህያውን ጥሎ ዳውላውን እንዲሉ ጉልበታቸውን የሚያሳዩት ንጹሀንን በመጨፍጨፍ ነው፤ እርሱ ግን እሳት ላይ ጋስ እንደማርከፍከፍ ነው፤ እድሚያችውን ያሳጥነዋል እንጂ አይቀጥለውም ፤
ሂሳቡ ግን እንዲህ ነው የሚሆነው የጦርነቱ ማጠቃለያ የሚሆነው አፈር ድሜ የሚያበላው አፈር ድሜ ከሚበላው ሲበልጥ ነው ፤ የጁላ ሰራዊት ጭራውን በግሩ መሀከል ድብቆ ከአማራ ነቅሎ ሲወጣ ማን ማንን አፈር ደሜ እንዳስበላ ግልጽ ይሆንልሀል ፤ ትንሽ ሳምንታት ጠበቅ የውሸት ቱልቱላ ዲዲቲ
ሂሳቡ ግን እንዲህ ነው የሚሆነው የጦርነቱ ማጠቃለያ የሚሆነው አፈር ድሜ የሚያበላው አፈር ድሜ ከሚበላው ሲበልጥ ነው ፤ የጁላ ሰራዊት ጭራውን በግሩ መሀከል ድብቆ ከአማራ ነቅሎ ሲወጣ ማን ማንን አፈር ደሜ እንዳስበላ ግልጽ ይሆንልሀል ፤ ትንሽ ሳምንታት ጠበቅ የውሸት ቱልቱላ ዲዲቲ
Re: A Brand New Dictionary Emerges from The Amhara Region
DDT is suffering from insomnia and amnesia .he is turning out to be the Galla version of halafi leflafi and axumezana on this forum