Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ለእሬቻ(ቆሪጥ) የፈሰሰ ደም -- አዲ ስ አበባ ገላን ሰልጥነው ከተመረቁ 500 ልዩ ኮማንዶዎች ውስጥ 278 ዛሬ በፋኖ ተደምሥሰው ጎጃም ሲቀበሩ 87 ቁስለኞች እንጅባራ ሆስፒታል ተኝተዋል

Post by Abere » 07 Oct 2023, 17:38

ለእሬቻ(ቆሪጥ) የፈሰሰ ደም --አዲ ስ አበባ ገላን ሰልጥነው ከተመረቁ 500 ልዩ ኮማንዶዎች ውስጥ 278 ዛሬ በፋኖ ተደምሥ ሰው በጎጃም ሲቀበሩ 87 ቁስለኞች ደግሞ እንጅባራ ሆስፒታል ተኝተዋል - የመጨረሻው የኦሮሙማ ጦርነት ውጤት

የኦሮሙማ ውጤት ያው የተለመደው ዜሮ ብቻ ሳይሆን ከዜሮ በታች ኔጋቲቭ ገብቷል። በሸዋ መከላከያ እርስ በእርሱ ሲናከት አድሮ አስከሬኑን ህዝብ እየቀበረው ነው። ግጭቱ በኦሮሙማ መከላከያ አባላት እና በአማራ /ደቡብ ተወላጆች መካከል መሆኑ ነው። "መከላከያው" እንደ እንቧይ ካብ በፍጥነት እየተናደ ከነትጥቁ ወደ ፋኖ በመግባት ላይ ነው። ይህ ነገር መስከረም 30 ሳይደርስ መከላከያ ይፈራርሳል። አዲሱ የኢትዮጵያ መከላከያ ፋኖ እየተወለደ ነው። ኮከብ ከአማራ ፋኖ ተገኜ።