Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15385
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ብልጽግና-ኦነግ ጦርነት በአማራ ላይ ከጀመረ ግማሽ ዓመት ሆነ፤ ነገር ግን በየወሩ የፍጻሜው ጦርነት እያለ ከ6 ጊዜ በላይ ዐዋጅ ያወጣል። እስከ አሁን ያየነው ግን የኦሮሙማ ምርኮኛ ብቻ ነው።

Post by Abere » 04 Oct 2023, 14:12

ብልጽግና-ኦነግ ጦርነት በአማራ ላይ ከጀመረ ግማሽ ዓመት ሆነ፤ ነገር ግን በየወሩ የፍጻሜው ጦርነት እያለ ከ6 ጊዜ በላይ ዐዋጅ ያወጣል። እስከ አሁን ያየነው ግን የኦሮሙማ ሰራዊት ምርኮኛ በፋኖ እንደ በግ ሲነዳ ብቻ ነው።