Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union

300 ኦሮሙማ ኦነግ በመብረቅ ተገደለ! መብረቅ 7ግዜ እየተመላለሰ እያነደደ ገደላቸው። ምክንያቱም፣

Post by Union » 01 Sep 2023, 09:22

ምክንያቱም ወደ ንፋስ መውጫ ለመግባት ሲገሰግስ የነበረው አራጅ ኦሮሙማ ሸኔ ዝናብ አላሰነዳ ሲለው መኪናዎቹን አቁሞ ቤተክርስትያን ይጠለላል። ቄሶቹን እና ምእመናኑን እየሰደቡ መደብደብ ጀመሩ። ሁሉም አዝነው ፈጣሪ ፍርድ እንዲሰጥ በሀዘን ወደ ፈጣሪያቸው አለቀሱ።

ዝናቡም ቆመ። ኦሮሙማዎቹ መንገዳቸውን ቀጠሉ። ምንም ሳይርቁ መብረቅ መጣ፣ ጩኸት በረከተ! ህዝቡም ወጣ ዝናብም አልነበረም መብረቅ ግን እየተከታተለ 7 ግዜ ደብድቦና አቃጥሎ ገደላቸው!


አይይይይይ



ደብተራ union*


Union

Re: 300 ኦሮሙማ ኦነግ በመብረቅ ተገደለ! መብረቅ 7ግዜ እየተመላለሰ እያነደደ ገደላቸው። ምክንያቱም፣

Post by Union » 01 Sep 2023, 09:54

መብረቁ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ ለተወሰነ ሰከንድ ቆሞ እየነደፈ ነው የገደላቸው፣ ልክ እንደ ራዳር ወይም ጨረር ወይም police taser ማለት ነው





ገና ብዙ እናያለን

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13222
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: 300 ኦሮሙማ ኦነግ በመብረቅ ተገደለ! መብረቅ 7ግዜ እየተመላለሰ እያነደደ ገደላቸው። ምክንያቱም፣

Post by DefendTheTruth » 01 Sep 2023, 10:49

union,

ለወደ ፊት ምንጭህን "የአንከር ሚዲያ ምንጮች" ብለህ ግልፅ፣ ማንም ለጠይቅህ አይችልም ና።

የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች;
የአንከር ሚዲያ ምንጮች; የአንከር ሚዲያ ምንጮች;

ጥሩንባ ማንፋት! ጥሩሩሩሩሩሩሩሩሩሩሩሩሩሩ!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!!

Post Reply