Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15391
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ሞት የተፈረደባቸው የትግራይ ወጣቶች 25,000 የሞት ዩኒፎም ልብስ ተልኮላቸዋል - ከሞት መላዕክታቸው ዐብይ አህመድ " መሽረፈታቸው"

Post by Abere » 28 Aug 2023, 11:40

ሞት የተፈረደባቸው የትግራይ ወጣቶች 25,000 የሞት ዩኒፎም ልብስ ተልኮላቸዋል - ከሞት መላዕክታቸው ዐብይ አህመድ " መሽረፈታቸው"

እንደ ተገራ ፈረስ ማንም የሚጋልበው የትግራይ ህዝብ በየተራራው ረግፈው ስለሚቀሩት ልጆቹ እንኳን መጠየቅ አይችልም ወይም አያንገራግርም። በኦሮሙማ የቀኝ ግዛት ቀንበር የወደቀው ትግራይ በሞት ጥላ ስር እየኖረ ያለ የዘመናችን ዝቅተኛ የፓለቲካ ንቃተ ህሌና ደዌ የመታው።