(1) አዲስ አበባ (4 ኪሎን) ለመከላከል አዲሽ ሚሊሺያና አዲስ የክብር ዘብ ዛሬ መመረቁን
(2) ባማራ ያሉት ጄኔራሎች ባንክ ያለውን ገንዘብ እንዲወስዱ ማዘዙን ማለትም በፋኖ መንግስት እጅ እዳይገባ
(3) ፋኖ ከሄሊኮፕተር ጀምሮ እስከ ታንክ የኢትዮጵያ ጦር መሳሪያ እየተረከበ ስለሆነ አሁን በግድ የመደበኛ ኢትዮጵያ ሰራዊት እርሾ ማደራጀት እየተገደደ ነው ። ይህ እርሾ ነው ይወረሙማን ጎሳ ጥርቃሞ የሚተካው ። ታሪክ ዝንፍ ሳይል በሳይንሱ እየተጓዘ ነው