Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15394
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

< የሚፈታ ትጥቅ ፤ የሚፈርስ አስተዳደር የለም።> በስሜን ጎንደር ወልቃይት ጠገደ ሰቲት ሁመራ አስተዳደር።

Post by Abere » 24 Aug 2023, 10:56

< የሚፈታ ትጥቅ ፤ የሚፈርስ አስተዳደር የለም።> በስሜን ጎንደር ወልቃይት ጠገደ ሰቲት ሁመራ አስተዳደር።

***የተፈናቀለ ህዝብ የለም። አንድም የዞኑ ኗሪ የሆነ ሰላማዊ ሰው አልተፈናቀለም።

**** ኃላፊነት የጎደላቸው የቀድሞው ኢህአድግ ናፋቂዎች ማንነታችንን አስገድደው ሊያስቀይሩን ይፈልጋሉ። አማራነን እንጅ አማራ እንሁን አላልንም። በወንጀል ተፈላጊ ትህነጎች ሊያወሩ ይችላሉ፤ ግን አንዳች ማድረግ አይችሉም።