.
.
.
ያዝ እንግዲህ ድሉ ሲርቅ በሚጢጢ ቄስ ይደረግ የነበረው በጳጳሳትና በፓትርያርክ ደረጃ እንዲያድግ ተደርጓል፥፥
-
free-tembien
- Member
- Posts: 1702
- Joined: 02 Jul 2015, 20:56
Re: አብይ አህመድ በዳንኤል ክብረት በኩል ጳጳሳትን ያማከለ ሽማግሌ ለመላክ እየሰራ ነው
የ8ኛ ክፍል ደደቡ ዓብይ በመሃይል ያልቻለውን በሽምግልና ብልጣብልጥነት ትጥቅ አስፈታለሁ ወይም መከላከያን በየቦታው በደፈጣ የሚጨርሱብኝን አስቀራለሁ ብሎ ቅዠት ውስጥ ገብቷል። በሽምግልና በጳጳስ የሚቆም ትግል የለም። የገባወን መከላከያ በፍጥነት ካላስወጣ ባጭር ጊዜ በደፈጣ ያልቃል። ፋኖ በምንም አይዘናጋም።
Please wait, video is loading...
Last edited by free-tembien on 20 Aug 2023, 12:56, edited 1 time in total.
Re: አብይ አህመድ በዳንኤል ክብረት በኩል ጳጳሳትን ያማከለ ሽማግሌ ለመላክ እየሰራ ነው
ብለው ነበር internet አጥፍተው። ሃቁ ግን ይህ ነው። በምስሉ የምታየው ጀግናው የአማራ ፋኖ መካነ-ሰላም ወሎ ሲገባ የተቀረፀ ነው። የድሮንና የአየር ጥቃት እንዳይኖር ደመናውን ተገን ያደረገ እንቅስቃሴ ነው።