Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Misraq
Senior Member
Posts: 17803
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Breaking : ተጋዳላይ ሰረቀብርሃን በትግራይ ኮሙዩኒቲ በኩል መንግስትን የከሰሰበት የሕግ ሰነድ እጃችን ገባ።።እነሆ

Post by Misraq » 14 Jul 2023, 20:49

.
.
.
ተጋዳላይ ሰረቀብርሃን ለአውሮፕላን ደርሶ መልስ የመጣበትን እንዲሁም ለምግቡና ለመጠጡ ያወጣውን ደማምሮ $10 ሺህ ይገባኛል ብሎ በፍርድ ሰነዱ ላይ በማካተት የብልጽግናን መንግስት በአውስትራልያ ፍርድ ቤት ከሶዋል

የብልጽግና መንግስትም ተጋዳላይ ሰረቀ ብርሃን ኤርፖርት ውስጥ ሲጸዳዳ ካካው ሽንትቤት ደፍኖ ስለነበር ፓምፕ ለማድረግና ለማጽዳት አስር ሺህ ዶላር አጥፍቻለሁ፥፥ ስለዚህም ዳሜጁ ይጣጣልኝ ብሎ ለችሎቱ መልሶአል፥፥

ሰረቀብርሃን ግን ምን ቢበላ ነው የቦሌን ኤርፖርት ሽንትቤት የደፈነው ??