Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Union

የአማራን ትጥቅ አይደለም ሱሪ እናስፈታለን ብሎ የጀመረው ጦርነት 3ወር አለፈው! አሁን በ3ወሩ ዋይ ዋይ አድኑኝ እያለ ነው!

Post by Union » 03 Jul 2023, 23:46

ወያኔም በ3ሳምንት ውስጥ አዲስ አበባ እገባለሁ ብላ እነ ኸርማን ኮል እነ ቢቢሲ እነ ሲኤንኤን በሙሉ ገቡ ገቡ ብለው የሊጥ ሌባ ትግሬ ግን መቀሌ ገብተውት አረፋ :lol:

ኦነግ ኦሮሙማም ወደ በሻሻ ለመሮጥ እያኮበከበ ነው። :lol:

በ2ሳምንት ውስጥ ትጥቅ እና ሱሪ አስፈታለሁ ብሎ ሚስቱን ፈትቶ ሲኦል ሊገባ ነው :lol:

Misraq
Senior Member
Posts: 17799
Joined: 27 Sep 2009, 19:43
Location: Zemunda

Re: የአማራን ትጥቅ አይደለም ሱሪ እናስፈታለን ብሎ የጀመረው ጦርነት 3ወር አለፈው! አሁን በ3ወሩ ዋይ ዋይ አድኑኝ እያለ ነው!

Post by Misraq » 04 Jul 2023, 00:03

ማርሻል ጁሊያ የውግያ ንድፉን ለባህላዊው ነጋዴ ጀነራል አበባው ስጥታለች። ባሕላዊው ነጋዴ አበባውም 5 star ሆቴል ሊደግምበት ይችላል ተብሎ ይጠበቃል። ፋኖም በነዚህ ሆቴሎች ፏ ብትን የሚልበት ቀን ይመጣል :lol:

Union

Re: የአማራን ትጥቅ አይደለም ሱሪ እናስፈታለን ብሎ የጀመረው ጦርነት 3ወር አለፈው! አሁን በ3ወሩ ዋይ ዋይ አድኑኝ እያለ ነው!

Post by Union » 04 Jul 2023, 00:58

ባህላዊ ቅጥረኛ ጀነራል አበባው ሰሞኑን የሱ ኮማንዶ አብዛኛው አፈር ልሶበት እሱ ግን ለጥቂት ነው የተረፈው። ከ7ቱ የኦሮሙማ ኦነግ ሟች ጀነራሎች በተጨማሪ የአባገዳ ጀነራል ጌታቸው ጉዲና እና አያና ወደ ሲኦል one way ትኬት ቆርጠው መሄዳቸው አስደንብሮታል። ይሄ ዝተት :lol: ደሞ ጀነራል ነኝ ሲል አያፍርም እንዴ :lol:

Post Reply