Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13233
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

የጥምሩ ጦር ጉዳይ!

Post by DefendTheTruth » 02 Jul 2023, 15:44

የጥምሩ ጦር ታርክ ገና ይፃፋል፣ ታርክ ተሰርቶዋል፣ ለዘመናት ገና ይዘከራል!


sarcasm
Senior Member
Posts: 11594
Joined: 23 Feb 2013, 20:08

Re: የጥምሩ ጦር ጉዳይ!

Post by sarcasm » 02 Jul 2023, 18:45


ከኢትዮጵያ መከላከያ አዛዦች እንደሰማሁት ዶክመንተሪው አሁን ሆን ብለው የለቀቁበት ምክንያት ከትግራይ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማበላሸት ነው ብለዋል።



በነገራችን ላይ ሰሞኑ በኤርትራ ሰራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ተሰርቶ ከተቀረጸ ከስድስት ወራት በኋላ በኤርትራ ገንዘብ በሚዘወር የአማርኛ ሚድያ የቀረበው የኢትዮጵያና የኤርትራ ጀነራሎች በትግራይ ጦርነት ስላካሄዱት ጥምረት የሚያትት ፕሮግራም የተለቀቀው ሆን ተብሎ ነው።

በይዘት ደረጃ ምንም አዲስ ነገር የለውም። አብረው ብዙ ወንጀል መፈጸማቸው አለም ያውቀዋል። የትግራይ ንብረት የሆኑ ኢትዮጵያ ምድር ውስጥ አብረው አውድመዋል። የኢትዮጵያ ሉአላዊነት ተጥሷል። በጋራ በጥምረት ወደ ትግራይ የዘመቱት ለየብቻ ስለማይችሉ እንደሆነ አለም ይገነዘበዋል። በኤርትራ ቴሌቪዥን ማስተላለፍ ይችሉ ነበር ግን ወቅቱ ስለኤርትራ ጉዳይ ጥላ ያጠላበት በመሆኑ ግዜ ጠብቀው የለቀቁት ነው። የኢትዮጵያ ሰራዊት ከትግራይ ሰራዊት ጋር በመልካም ሁኔታ እንዳሉ፣ ተጋሩ የመከላከያ አባላት ወደ ምድባቸው እየገቡ መሆኑ ህግደፍ ተገንዝቧል።

ከኢትዮጵያ መከላከያ አዛዦች እንደሰማሁት ዶክመንተሪው አሁን ሆን ብለው የለቀቁበት ምክንያት ከትግራይ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማበላሸት ነው ብለዋል። እሱ የታሪካችን አካል ሆኖ ይቀጥላል።

በዚህ ወቅት ግን የኤርትራና ኢትዮጵያ ግንኙነት ዶክመንተሪው ላይ እንደሚተረተው አይደለም፤ በመሀል ብዙ ለውጦች ታይተዋል ብለዋል።
እኛም የፕሮግራሙ ዓላማ በሚገባ እንገነዘባለን ብለውኛል። ፖለቲካ ተለዋዋጭ ነው። ገና ብዙ እናያለን።
Please wait, video is loading...

DefendTheTruth
Senior Member
Posts: 13233
Joined: 08 Mar 2014, 16:32

Re: የጥምሩ ጦር ጉዳይ!

Post by DefendTheTruth » 03 Jul 2023, 11:37

sarcasm wrote:
02 Jul 2023, 18:45

ከኢትዮጵያ መከላከያ አዛዦች እንደሰማሁት ዶክመንተሪው አሁን ሆን ብለው የለቀቁበት ምክንያት ከትግራይ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማበላሸት ነው ብለዋል።



በነገራችን ላይ ሰሞኑ በኤርትራ ሰራዊት ኢንዶክትሪኔሽን ተሰርቶ ከተቀረጸ ከስድስት ወራት በኋላ በኤርትራ ገንዘብ በሚዘወር የአማርኛ ሚድያ የቀረበው የኢትዮጵያና የኤርትራ ጀነራሎች በትግራይ ጦርነት ስላካሄዱት ጥምረት የሚያትት ፕሮግራም የተለቀቀው ሆን ተብሎ ነው።

በይዘት ደረጃ ምንም አዲስ ነገር የለውም። አብረው ብዙ ወንጀል መፈጸማቸው አለም ያውቀዋል። የትግራይ ንብረት የሆኑ ኢትዮጵያ ምድር ውስጥ አብረው አውድመዋል። የኢትዮጵያ ሉአላዊነት ተጥሷል። በጋራ በጥምረት ወደ ትግራይ የዘመቱት ለየብቻ ስለማይችሉ እንደሆነ አለም ይገነዘበዋል። በኤርትራ ቴሌቪዥን ማስተላለፍ ይችሉ ነበር ግን ወቅቱ ስለኤርትራ ጉዳይ ጥላ ያጠላበት በመሆኑ ግዜ ጠብቀው የለቀቁት ነው። የኢትዮጵያ ሰራዊት ከትግራይ ሰራዊት ጋር በመልካም ሁኔታ እንዳሉ፣ ተጋሩ የመከላከያ አባላት ወደ ምድባቸው እየገቡ መሆኑ ህግደፍ ተገንዝቧል።

ከኢትዮጵያ መከላከያ አዛዦች እንደሰማሁት ዶክመንተሪው አሁን ሆን ብለው የለቀቁበት ምክንያት ከትግራይ ጋር ያለውን ግንኙነት ለማበላሸት ነው ብለዋል። እሱ የታሪካችን አካል ሆኖ ይቀጥላል።

በዚህ ወቅት ግን የኤርትራና ኢትዮጵያ ግንኙነት ዶክመንተሪው ላይ እንደሚተረተው አይደለም፤ በመሀል ብዙ ለውጦች ታይተዋል ብለዋል።
እኛም የፕሮግራሙ ዓላማ በሚገባ እንገነዘባለን ብለውኛል። ፖለቲካ ተለዋዋጭ ነው። ገና ብዙ እናያለን።
Please wait, video is loading...
አሁን እንዲያዉ ትንሽ አይቀፋችዉም፣

ስለ የኢትዮጵያ ሉአላዊነት ተጥሷል ስታወሩ?

ሉዓላዊነትን ለለመድፈር ነበር እንዴ የአገሪቷን መከላኪያን የደፈራችዉት ና የነበረዉን 80% መሳሪያዉን የነጠቃችዉት?

Post Reply