-
Abe Abraham
- Senior Member
- Posts: 14414
- Joined: 05 Jun 2013, 13:00
ቤተ-ክርስትያን ሲቃጠል ቄሶች ሲገደሉ ገዳሞች ተደፍረው ካህናት ሲገደሉ ከፍያለ ዝቅ ብሎ የጌቹ እግርን ስሞ ርስትን ኣሳልፎ ሊሰጥ ሲዘጋጅ ኣማራ ባንድ ድምጽ ካልተነሳ መቸ ነው የሚነሳው?ጓድ
ቤተ-ክርስትያን ሲቃጠል ቄሶች ሲገደሉ ገዳሞች ተደፍረው ካህናት ሲገደሉ ከፍያለ ዝቅ ብሎ የጌቹ እግርን ስሞ ርስትን ኣሳልፎ ሊሰጥ ሲዘጋጅ ኣማራ ባንድ ድምጽ ካልተነሳ መቸ ነው የሚነሳው? የወቅቱ ሁኔታ መንግስቱ ሃይለ-ማርያም በኣሉታ ወደ መለሱት ጥያቄ " ኣማራ የሚባል ኣለ ወይ ? " ሊያመራን ይችላል ።