Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abe Abraham
Senior Member
Posts: 14414
Joined: 05 Jun 2013, 13:00

ቤተ-ክርስትያን ሲቃጠል ቄሶች ሲገደሉ ገዳሞች ተደፍረው ካህናት ሲገደሉ ከፍያለ ዝቅ ብሎ የጌቹ እግርን ስሞ ርስትን ኣሳልፎ ሊሰጥ ሲዘጋጅ ኣማራ ባንድ ድምጽ ካልተነሳ መቸ ነው የሚነሳው?ጓድ

Post by Abe Abraham » 11 Jun 2023, 17:25



ቤተ-ክርስትያን ሲቃጠል ቄሶች ሲገደሉ ገዳሞች ተደፍረው ካህናት ሲገደሉ ከፍያለ ዝቅ ብሎ የጌቹ እግርን ስሞ ርስትን ኣሳልፎ ሊሰጥ ሲዘጋጅ ኣማራ ባንድ ድምጽ ካልተነሳ መቸ ነው የሚነሳው? የወቅቱ ሁኔታ መንግስቱ ሃይለ-ማርያም በኣሉታ ወደ መለሱት ጥያቄ " ኣማራ የሚባል ኣለ ወይ ? " ሊያመራን ይችላል ።