Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Horus
Senior Member+
Posts: 42766
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!

Post by Horus » 30 May 2023, 13:19

ኢትዮጵያ በአስቸኳይ የሽግግር መንግስት ትፈልጋለች !




Right
Member
Posts: 4808
Joined: 09 Jan 2022, 13:05

Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!

Post by Right » 30 May 2023, 13:41

Chaos - everywhere in the country.

There is one underlining factor for all this: INCOMPETENCE.

These group should not have been allowed to come near to power. They are not qualified for the job.

Horus
Senior Member+
Posts: 42766
Joined: 19 Oct 2013, 19:34

Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!

Post by Horus » 30 May 2023, 13:56

Right wrote:
30 May 2023, 13:41
Chaos - everywhere in the country.

There is one underlining factor for all this: INCOMPETENCE.

These group should not have been allowed to come near to power. They are not qualified for the job.
አቶ አቢይ አህመድ እና ሺመልስ የነደፉት እቅድ ብልሹና የማይሰራ፣ ከኢትዮጵያ ታሪክና ሪያሊቲ ጋር እማይሄድ ምናብ ነው ።

ኦሮሞ መከፋፈል ባለበት ማህበራዊ፣ ሃይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና እና ርዕዮታዊ ስብራቶች መሰረት እየታከፋፈለ ነው ።

አለም ሳይንስ አለው! ግለሰብ ወይ ቡድኖች ተነስተው በባዶ ምናባቸው የሚነዱት ነገር አይደለም ።

ወረሞ አንድ የጎሳ ማንነት የለውም፣ አንድ የካልቸር ማንነት የለውም፣ አንድ የሃይማኖት ወይም የእምነት ማንነት የለውም፣ አንድ የፖለቲካ ማንነት የለውም ፣ አንድ የአይዲዮሎጂ ማንነት የለውም ። ዛሬ ላይ ኦሮሞ አይደለም የነዚህ የኢኮኖሚ ኮሚኒቲ እንኳን አይደለም ።

እራሱ ይህ ነው የሚባል ቅርጸ ህልውና ሳይኖረው አይደለም ኢትዮጵያን እራሱን ሊያደራጅ አይችልም ። ይህ ዝብርቅና ውጥንቅጥ ነው እልቁ መሳፍርት የወረሞ ፖሊቲከኞች ይህና ያንን የሚዘባርቁት!

ኢትዮጵያዊ ማድረግ ያለበት እራሱን አደራጅቶ እነዚህ ዝብርቆችን ማስወገድና ወደ ቤታቸው ተመልሰው ማን እንደ ሆኑ እራሳቸውን ዲፋይን ማድረጊያ የጥሞና ግዜ መስጠት ነው!

Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!

Post by Za-Ilmaknun » 30 May 2023, 14:32

The OPDO gov't has started the impossible and it will soon be undone. :mrgreen:


Za-Ilmaknun
Member
Posts: 4487
Joined: 15 Jun 2018, 17:40

Re: ሞት ቢዘገይ የቀረ ይመስላታል! አብዮቱ አይቀሬ ነው!!

Post by Za-Ilmaknun » 30 May 2023, 17:49

The Amhara people are fighting against the invading OPDO army everywhere in Amahar Region. The regime's army in the meantime, is beheading prists inside of churches. The cannibals are indiscriminately murdering those who they perceive to be Amhara.


Post Reply