Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Wedi
Member+
Posts: 8649
Joined: 29 Jan 2020, 21:44

"የተንቤን ህዝብ ከማንም በፊት ለ ጎንደርና አገው ይቀርባል፡፡ ትግራዋይ የሚለው አዲስ ማንነት ነው፡፡ ተንቤን ኢትዮጵያዊ ነው" አቶ ሃይለማርያም ህሉፍ የተንቤን ዲሞክራሲያዊ ድርጅት መሪ

Post by Wedi » 17 May 2023, 12:22

"የተንቤን ህዝብ ከማንም በፊት ለ ጎንደርና አገው ይቀርባል፡፡ ትግራዋይ የሚለው አዲስ ማንነት ነው፡፡ ተንቤን ኢትዮጵያዊ ነው፡፡ የብሄር አወቃቀርን አይቀበልም፡፡ የተንቤን ህዝብ ህወሓትን አላዳነውም፡፡ ያዳነው መንግሥት ነው፡፡"

አቶ ሃይለማርያም ህሉፍ የተንቤን ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት መሪ

:!: