Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15427
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Axumezana ዐብይ አህመድ የሚደግፍባቸው 2 ምክንያቶች በደረጃ : 1ኛ) እራሱ Prosperity የጴንጤ እምነት ተከታይ ስለሆነ 2ኛ) አማራ እና ኤርትራን ስለወያኔ ውድቀት ይበቀልልኛል

Post by Abere » 14 May 2023, 20:29

Axumezana ዐብይ አህመድ የሚደግፍባቸው 2 ምክንያቶች በደረጃ : 1ኛ) እራሱ Prosperity የጴንጤ እምነት ተከታይ ስለሆነ 2ኛ) አማራ እና ኤርትራን ስለወያኔ ውድቀት ይበቀልልኛል

--- እንደ እኔ ግምት 80% ዐብይን የሚደግፍበት በጭፍን የፕሮስፐሪት ጎስፕል እምነት አባል መሆን ነው። ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ጴንጤዎች ከማንኛውም ጎሳ ይሁን ጾታ አብይ አህመድን ወጥረው ይደግፋሉ። ይህ ብዙዎች የሚናገሩት ነው። ጥቂት የማይባሉ ግለሰቦች ገጥመውኛል። ትግሬ፣ ጎንደሬ፤ጉራጌ፤ ጎጃሜ ወዘተ ጴንጤዎች ከትግሬ ጦርነት በፊት ይሁን በኋላ በጅምላ ደጋፊዎች ናቸው። በቅርቡ በሆነ ስራ አጋጣሚ አንድት ጎንደሬ ስለአገር ቤት ወሬ ተነስቶ ቀንዷ ሲቆም አየሁኝ። በነገሩ ተገረምኩ፤ትንሽ ቆየት በሌላ ጉዳይ ላይ ጴንጤነኝ አለች። መቸም እኔ እና ጴንጤ እንደ እድል ሁኖ የቆሎ ተማሪ እና ውሻ ማለት ነው። በኋላ ሳትናዘዝ የአብይ አህመድ ጦረነት ጎንደር ላይ ያልስወደመው ነገር የለም - በደረቁ ነበር የምትደግፈው። አክሱዒዛና የሚደግፈው እራሱ ፀረ-ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ስለሆነ አብይን ወጥሮ ለዚህ እኩይ ተግባር ይደግፋል።

---እንድሁ 15% ያህሉ የሚደግፍበት ምክንያት እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አይነት ወያኔ በአማራ ፋኖ ሃይል እንድሁም በኤርትራ ድጋፍ ስለተደመሰሰ፤ አብይ አህመድ እንድሁ ፀረ-አማራ ስለሆነ ከእርሱ ጋር በመወገብ ብቀላ እፈጽማለሁ ነው። ስንት ትግሬዎች ይህን ሃሳብ ይጋራሉ የሚለው እራሱን የቻለ ጥያቄ ነው። ብዙዎች ቢፈልጉም ይህ ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍላቸው እና ዐብይም ተሸናፊ ስለሚሆን ከልባቸው አውጥተው ወይናገሩትም። አክሱማኢዛና ግን ከእምነቱም አንጽራ በመገፋፋት የአብይን ኋላ ኋላ ያሞካሻል።

-- 5% የሚደግፍበት ምክንያት ግን ሊገለጽ ከማይችል ከድንቁርና (ignorance) ነው ባይነኝ። አብይ አህመድ ማንም ጤነኛ ህሌና ያለው ሰው ሊደግፍበት የሚችልበት ምክንያት የለም። በየወሩ ሳይሆን በየሳምንቱ የሚዋሽ፤ ሃሳቡ የሚቀያየር፤ ግብታዊ መርህ አልባ፤ በ 4 አመት 1፡5 ሚልዮን ህዝብ የጨረሰ፤ የብር የምንዛሬ አቅም ከ12 ወደ 110 ያወረደ ደግመድ ደጋግመህ ሺ አመት ግዛኝ የሚል ወይ እብድ ነው ወይ ደንቆሮ ወይም unknown intelligible

sun
Member+
Posts: 9582
Joined: 15 Sep 2013, 16:00

Re: Axumezana ዐብይ አህመድ የሚደግፍባቸው 2 ምክንያቶች በደረጃ : 1ኛ) እራሱ Prosperity የጴንጤ እምነት ተከታይ ስለሆነ 2ኛ) አማራ እና ኤርትራን ስለወያኔ ውድቀት ይበቀ

Post by sun » 14 May 2023, 20:43

Abere wrote:
14 May 2023, 20:29
Axumezana ዐብይ አህመድ የሚደግፍባቸው 2 ምክንያቶች በደረጃ : 1ኛ) እራሱ Prosperity የጴንጤ እምነት ተከታይ ስለሆነ 2ኛ) አማራ እና ኤርትራን ስለወያኔ ውድቀት ይበቀልልኛል

--- እንደ እኔ ግምት 80% ዐብይን የሚደግፍበት በጭፍን የፕሮስፐሪት ጎስፕል እምነት አባል መሆን ነው። ሙሉ በሙሉ በሚባል መልኩ ጴንጤዎች ከማንኛውም ጎሳ ይሁን ጾታ አብይ አህመድን ወጥረው ይደግፋሉ። ይህ ብዙዎች የሚናገሩት ነው። ጥቂት የማይባሉ ግለሰቦች ገጥመውኛል። ትግሬ፣ ጎንደሬ፤ጉራጌ፤ ጎጃሜ ወዘተ ጴንጤዎች ከትግሬ ጦርነት በፊት ይሁን በኋላ በጅምላ ደጋፊዎች ናቸው። በቅርቡ በሆነ ስራ አጋጣሚ አንድት ጎንደሬ ስለአገር ቤት ወሬ ተነስቶ ቀንዷ ሲቆም አየሁኝ። በነገሩ ተገረምኩ፤ትንሽ ቆየት በሌላ ጉዳይ ላይ ጴንጤነኝ አለች። መቸም እኔ እና ጴንጤ እንደ እድል ሁኖ የቆሎ ተማሪ እና ውሻ ማለት ነው። በኋላ ሳትናዘዝ የአብይ አህመድ ጦረነት ጎንደር ላይ ያልስወደመው ነገር የለም - በደረቁ ነበር የምትደግፈው። አክሱዒዛና የሚደግፈው እራሱ ፀረ-ኦርቶዶክስ ሃይማኖት ስለሆነ አብይን ወጥሮ ለዚህ እኩይ ተግባር ይደግፋል።

---እንድሁ 15% ያህሉ የሚደግፍበት ምክንያት እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል አይነት ወያኔ በአማራ ፋኖ ሃይል እንድሁም በኤርትራ ድጋፍ ስለተደመሰሰ፤ አብይ አህመድ እንድሁ ፀረ-አማራ ስለሆነ ከእርሱ ጋር በመወገብ ብቀላ እፈጽማለሁ ነው። ስንት ትግሬዎች ይህን ሃሳብ ይጋራሉ የሚለው እራሱን የቻለ ጥያቄ ነው። ብዙዎች ቢፈልጉም ይህ ከፍተኛ ዋጋ የሚያስከፍላቸው እና ዐብይም ተሸናፊ ስለሚሆን ከልባቸው አውጥተው ወይናገሩትም። አክሱማኢዛና ግን ከእምነቱም አንጽራ በመገፋፋት የአብይን ኋላ ኋላ ያሞካሻል።

-- 5% የሚደግፍበት ምክንያት ግን ሊገለጽ ከማይችል ከድንቁርና (ignorance) ነው ባይነኝ። አብይ አህመድ ማንም ጤነኛ ህሌና ያለው ሰው ሊደግፍበት የሚችልበት ምክንያት የለም። በየወሩ ሳይሆን በየሳምንቱ የሚዋሽ፤ ሃሳቡ የሚቀያየር፤ ግብታዊ መርህ አልባ፤ በ 4 አመት 1፡5 ሚልዮን ህዝብ የጨረሰ፤ የብር የምንዛሬ አቅም ከ12 ወደ 110 ያወረደ ደግመድ ደጋግመህ ሺ አመት ግዛኝ የሚል ወይ እብድ ነው ወይ ደንቆሮ ወይም unknown intelligible
Abere the paranoid hallucinated mad bere,

All of us Ethiopians know very well that vagabond extremists like you hate peace, unity and reconciliation between the Tigrians and Ethiopians on one side and Oromos peace deal efforts between factions. You and your lunatic paranoid zero IQ extremist zealots simply hate Ethiopian peace and unity because your bread and your incomes are generated from hate and conflicts alone. That is why we Ethiopian stand straight behind our democratically elected peace promoting government at all times and places. So just take the middle finger deep in to your liar's back hole and fack off and get lost since you seems to be the messenger of evil Judas. Okay? Okay!!




Abere
Senior Member
Posts: 15427
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

Re: Axumezana ዐብይ አህመድ የሚደግፍባቸው 2 ምክንያቶች በደረጃ : 1ኛ) እራሱ Prosperity የጴንጤ እምነት ተከታይ ስለሆነ 2ኛ) አማራ እና ኤርትራን ስለወያኔ ውድቀት ይበቀ

Post by Abere » 14 May 2023, 21:19

sun wrote:
14 May 2023, 20:43

That is why we Ethiopian stand straight behind our democratically elected peace promoting government at all times and places. :lol: :lol:



Post Reply