Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Abere
Senior Member
Posts: 15429
Joined: 18 Jul 2019, 20:52

ስብሃት ነጋን በነጻ የሚለቀው ፍርድ ቤት የፍትህ እና የዐርነት ማማ የዘለቀች አገር መገለጫ ምስክር ነው። ለዚህ ፍርድ ቤት ለምን እጅ አይሰጥ iii

Post by Abere » 10 May 2023, 10:16

ስብሃት ነጋን በነጻ የሚለቀው ፍርድ ቤት የፍትህ እና የዐርነት ማማ የዘለቀች አገር መገለጫ ምስክር ነው። ለዚህ ፍርድ ቤት ለምን እጅ አይሰጥ :lol: ይህ ፍርድ ቤት የብቃት ዕውቅና ማረጋገጫ የሚሰጥ አለም አቀፋዊ ተቋም ቢኖር ምናልባት በብቃት ማረጋገጫ ደረጃ ላይ 1ኛ ወጥቶ ቁጢጢ ይል ነበር። ዐብይ አህመድ ወጥቶ የአለም ፍትህ ስርዐትን አከርካሪውን ሰብረን አንደኛ ወጣን ብሎ ይፎገላ ነበር :mrgreen: ። ምን ይደረግ - ከ3ኛ አለም መፈጠር 1ኛ ረድፍ መቀመጫ አያሰልፍ። :mrgreen: ቱባ ቱባ ስብሃት ነጋዊያንን እጅ ነስቶ የሚሸኘው የአቶ አብይ የግል ፍርድ ቤት ድንቅ ነው - ከባህር ማዶ የክስ መጥሪያ የደረሳቸው ሁሉ እጃቸውን እየሄዱ መስጠት ነው።
የፍርድቤቱ ቃለ መሀላ መስጫው የሆራው ቆሪጥ እና የእስረኛ አጋፋሪ ቄሮ ለፍርድ ስርዐቱ አቅኝዎች ናቸው :lol: