Ethiopian News, Current Affairs and Opinion Forum
Jirta
Member
Posts: 1505
Joined: 30 Sep 2018, 07:07

የወለጋ አራጆችን ለፍርድ ማቅረብ ይቃተው አብይ ራሱ ገድሎ ራሱ መግለጫ ያወጣል!ለካ ውሮሞ ክልልን መንግስት አያስተዳድረዉም:: አይጥ ለሞቷ ... አሉ!

Post by Jirta » 27 Apr 2023, 16:11

ገዳይ ህግ አይስከብርም:: ዘረኛም ለህዝብ እና ለንፁሃን አይቆምም:: ህግ ፍትህ እና መርህ ካለ መጀመሪያ ወለጋ የሚታረዱትን ታደጉ:: አራጆችን ለፍርድ አቅርቡ::
በዚህ ሰበብ ራሱን የሚከካከልን ህዝብ ትጥቅ ማስፈታት አትችልም!